Psalms 31:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቶም ናይ ሓሶት ከንቱነት ዝሰምዑ ጸሊአዮም፣ ኣብ እግዚኣብሄር ግና ተኣመንኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ ጻድቅ ሁሉ በምቹ ጊዜ ወደ አንተ ይጸልያል፤ ነገር ግን ብዙ የጥፋት ውኃ ወደ አንተ አይቀርብም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከንቱ ምናምንቴነትን የጠበቁትን ጠላህ፤ እኔ ግን በእግዚአብሔር ታመንሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእጅህ ነፍሴን አደራ እሰጣለሁ፥ የእውነት አምላክ አቤቱ፥ ተቤዥተኸኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፓና ኤቃቶ ጎይንያዋንታ ታን እጻይ፤ ሽን ታን መና ጎዳን አማነታይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Patsenna eek'atoo goyinniyaawantta taani is's'ay; shin taani Med'inaa Godaan ammanettay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Paththontta eeqatas goynnizayta tani ixxays; tani gidikko GODAAN ammanettays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፓንታ ኤቃታስ ጎይኒዛይታ ታኒ ኢጻይስ፤ ታኒ ጊዲኮ ጎዳን ኣማኔታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፓና ኤቃታ ጎይነይሳታ ታ እፃይስ፤ ግዶሽን ታኒ ጎዳን አማነታይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Pathonna eeqata goyinneyisata ta ixayis; gidoshin taani Godan ammanetayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለከንቱ ጣዖታት ስፍራ የሚሰጡትን ጠላሁ፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ታመንሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዋጋቢሶች ለሆኑ ጣዖቶች የሚሰግዱትን ሁሉ ትጠላለህ፤ እኔ ግን በአንተ እታመናለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነቶም ከንቱ ነገር ዝፅበዩ ዅሎም ፀላእኻ፤ ኣነ ግና ብእግዚኣብሄር ተኣመንኩ።
Amharic Tigrinya 2011
ነቶም ናብ ከንቱነት ሓሶት ዚጽግዑ እጸልኦም እየ፣ ኣነ ግና ኣብ እግዚኣብሄር እየ ዝውከል።