Psalms 33:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ንምኽሪ ኣህዛብ የጥፍኦ። መደባት ህዝቢ የፍርስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባለጠጎች ደኸዩ፥ ተራቡም፥ እግዚአብሔርን የሚፈልጉት ግን ከመልካም ነገር ሁሉ አልተቸገሩም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ የአሕዛብን ምክር ያጠፋል፥ የአሕዛብንም አሳብ ይመልሳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ኤረና ካዉተቱዋ ዞረታ ጾሳይ ላሌ፤ ኡንቱንቱ ሀልቹዋካ መላ ከሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa erenna kawutetsatuwaa zoretaa S'oossay laalee; unttunttu halchchuwaakka mela kesee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY kawoteththata halchcho laallana; istta qofaakka hada ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ካዎቴታ ሃልቾ ላላና፤ ኢስታ ቆፋካ ሃዳ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ካዎተታ ሀልቹዋ ሀዳ ኦስ፤ ኤንታ ቆፋ ላሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday kawotethata halchuwa hada oothees; enta qofaa laallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የሕዝቦችን ምክክር ከንቱ ያደርጋል፤ የሕዝብንም ዕቅድ ያጨናግፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የአሕዛብን ዕቅድ እንዳይሳካ ያደርጋል፤ የሕዝቦችንም ዓላማ ዋጋቢስ ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንምኽሪ ኣህዛብ ከንቱ ይገብሮ፤ ንሓሳባት ኣህዛብውን የፍርሶ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንምኽሪ ኣህዛብ ከንቱ ይገብሮ፣ ንሓሳባት ህዝብታት የጥፍኦ።