Psalms 33:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ ዓይኒ እግዚኣብሄር ናብቶም ዚፈርህዎን ኣብቶም ብለውሃቱ ተስፋ ዚገብሩን እያ ዘላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በልባቸው የዋሃን ለሆኑ ቅርብ ነው፥ በመንፈስ ትሑታን የሆኑትንም ያድናቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደሚፈሩት ናቸው፥ በምሕረቱም ወደሚታመኑ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ የጌታ ዐይኖች ወደሚፈሩት ናቸው፥ በቸርነቱም ወደሚታመኑ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ አይፈቱ አዉ ያይያነ አገና አ ሲቁዋን ህዶታ ኦያ አሳቱዋ ቦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa ayifetuu aw yayyiyaanne aggena Aa siik'uwaan hidootaa ootsiyaa asatuwaa bollaanna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA ayfeti izas yayyizaytanne iza mernaa siiqo hidota ooththiza asata xeellees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ኣይፌቲ ኢዛስ ያዪዛይታኔ ኢዛ ሜርና ሲቆ ሂዶታ ኦዛ ኣሳታ ጼሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ አይፈት እያዉ ያያነ እያ ማሮታን ኡፋይስ ኦያ አሳ በኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa ayfeti iyaw yayyanne iya maarotan ufaysi oothiya asaa be7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነሆ፤ የእግዚአብሔር ዐይኖች በሚፈሩት ላይ ናቸው፤ ምሕረቱንም በሚጠባበቁት ላይ አትኵረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የሚፈሩትንና ዘለዓለማዊ ፍቅሩ ተስፋቸው የሆነውን ይመለከታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ናብቶም ዝፈርሕዎ እየን፤ ብምሕረቱውን ናብ ዝእመንኦ እየን።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፣ ንነፍሶም ካብ ሞት ከተናግፉ፣ ብዘመን ጥሜትውን ብህይወት ከተንብሮም፣ ዓይኒ እግዚኣብሄር ናብቶም ዚፈርህዎ፣ ናብቶም ብምሕረቱ ተስፋ ዚገብሩ እያ።