Psalms 34:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጸበባ ጻድቃን ብዙሕ እዩ፣ እግዚኣብሄር ግና ካብ ኵሉ የናግፎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በግፍ የሚጠሉኝ በላዬ ደስ አይበላቸው፥ በከንቱ የሚጠሉኝና በዐይናቸው የሚጠቃቀሱብኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽሎ አሳ መቱ ዳራ፤ ሽን መና ጎዳይ አ ሄ ኡባፐ አሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'illo asaa metuu dara; shin Med'inaa Goday Aa he ubbaappe ashshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xillo as gakkiza metoy daro; gido attiin GODAY iza he ubbaafe ashshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎ ኣስ ጋኪዛ ሜቶይ ዳሮ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢዛ ሄ ኡባፌ ኣሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሎ አሳስ መቶይ ዳሮ፤ ሽን ጎዳይ እያ ሄ ኡባፈ አሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xillo asas metoy daro; shin Goday iya he ubbaafe ashshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጻድቅ መከራው ብዙ ነው፤ እግዚአብሔር ግን ከሁሉም ያድነዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጻድቅ ብዙ መከራ ይደርስበታል፤ እግዚአብሔር ግን ከዚህ ሁሉ ያድነዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናይ ፃድቃን መከራ ብዙሕ እዩ፤ እግዚኣብሄር ግና ኻብ ኵሉ የድሕኖም።
Amharic Tigrinya 2011
ናይ ጻድቕ መከራ ብዙሕ እዩ፣ እግዚኣብሄር ግና ካብ ኵሉ የናግፎ።