Psalms 35:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ንነፍሰይ ዚደልዩ ሕፍረትን ሓፊሮምን ይቐውም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመኝታው ዐመፅን ዐሰበ፤ በሁሉ ነገር መልካም ባልሆነች መንገድ ቆሞአል፤ ክፋትንም አይሰለቻትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፍሴን የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቈሉም፤ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይፈሩ ወደ ኋላቸውም ይበሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሴን ሊያጠፉ የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቁሉም፥ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይዋረዱ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ሸምፑዋ ዎናዉ ኮይያዋንቱ፥ ዬላትኖነ ካዉሽኖ፤ ታ ቦላ ኢታባ ማቀትያዋንቱ ካዉሺደ ጉየ ስምኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta shemppuwaa wod'anaw koyiyaawanttu, yeellatinonne kawushino; ta bolla iitabaa mak'ettiyaawanttu kawushiide guyye simmino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta shemppoyo wodhanawu koyzayti yeellatettonne kawuyetto; ta bolla iita ooththana maqettizayti kawuyidi guye simmetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሼምፖዮ ዎናዉ ኮይዛይቲ ዬላቴቶኔ ካዉዬቶ፤ ታ ቦላ ኢታ ኦና ማቄቲዛይቲ ካዉዪዲ ጉዬ ሲሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ሸምፑዋ ዎናዉ ኮየይሳት፥ ዬላቶ፤ ካዉዮ። ታ ቦላ ኢታባ ማቀተይሳት፥ ካዉይድ ጉየ ስሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta shempuwa wodhanaw koyeysati, yeellato; kawuyo. Ta bolla iitabaa maqeteysati, kawuyidi guye simmo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕይወቴን የሚፈልጓት፣ ይቅለሉ፣ ይዋረዱ፤ እኔን ለማጥፋት የሚያሤሩ፣ ዐፍረው ወደ ኋላቸው ይመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔን ለመግደል የሚፈልጉ ሁሉ ኀፍረትና ውርደት ይድረስባቸው! በእኔ ላይ የሚያሤሩም ሁሉ ተዋርደው ወደ ኋላቸው ይመለሱ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንነፍሰይ ዝደልዩ ዅሎም ይሕፈሩን ይዋረዱን፤ እቶም ኣብ ልዕለይ ክፍኣት ዝሓስቡ ይሕፈሩ፤ ንድሕሪኣቶምውን ይመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ንነፍሰይ ዚደልይዋ ይሕፈሩን ይነውሩን፣ ጥፍኣተይ ዚሐስቡ ንድሕሪት ይመለሱን ይሕፈሩን።