Psalms 37:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጻድቕ ዘለዎ ሒደት ካብ ሃብቲ ብዙሓት እኩያት ሰባት ይበልጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጠላቶቼ መዘባበቻ አታድርገኝ ብያለሁና፥ እግሬም ቢሰናከል በእኔ ላይ ብዙ ነገርን ይናገራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለጻድቅ ያለው ጥቂት ከብዙ ከኃጢአተኞች ሀብት ይበልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጻድቅ ዘንድ ያለው ጥቂት ነገር ከብዙ ክፉዎች ሀብት ይበልጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽሎ ደእያ ጉባይ ጮራ ኢታ አሳቶ ደእያ ዳሮባፐ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'illoo de'iyaa guutsabay c'ora iita asatoo de'iyaa darobaappe lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xillos de7iza guuththay iita asatas diza daro aqotappe aadhdhees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎስ ዴኢዛ ጉይ ኢታ ኣሳታስ ዲዛ ዳሮ ኣቆታፔ ኣስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሎ አሳስ ደእያ ጉባይ፥ ኢታ አሳስ ደእያ ዳሮባፐ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xillo asas de7iya guuthabay, iita asas de7iya darobaape lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የጻድቅ ጥቂት ሀብት፣ ከክፉዎች ብዙ ጥሪት ይበልጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከክፉ ሰው ብዙ ሀብት ይልቅ፥ የደግ ሰው ጥቂት ሀብት ይበልጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ብዙሕ ሃብቲ ሓጢኣተኛታት፥ ውሑድ ሃብቲ ፃድቃን ይበልፅ።
Amharic Tigrinya 2011
ቀላጽም ረሲኣን ኪስበር እዩ፣ ንጻድቃን ግና እግዚኣብሄር ይድግፎም እዩ እሞ፣ ካብ ሃብቲ ብዙሓት ረሲኣንሲ ሒደት ናይ ጻድቕ ይበልጽ።