Psalms 37:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብግዜ ክፉእ ኣይክሓፍሩን እዮም፡ ብመዓልቲ ጥሜትውን ኪጸግቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጠላ​ቶቼ ሕያ​ዋን ናቸው፥ ይበ​ረ​ቱ​ብ​ኛ​ልም፥ በዐ​መ​ፃም የሚ​ጠ​ሉኝ በዙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በክፉ ዘመንም አያፍሩም በራብ ዘመንም ይጠግባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በክፉ ዘመንም አያፍሩም፥ በራብ ዘመንም ይጠግባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታ ዎድያን ሱረ አሳቱ ዬላትክኖ፤ ኮሻ ዎድያን ኡንቱንቱ ካላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iita wodiyaan suure asatuu yeellatikkino; koshaa wodiyaan unttunttu kallana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iita woden suure asati yeellatettenna; kosha layth istti kalli maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታ ዎዴን ሱሬ ኣሳቲ ዬላቴቴና፤ ኮሻ ላይ ኢስቲ ካሊ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታ ዎደ ሱረ አሳት ዬላቶኮና፤ ኮሻ ዎደ ኤንቲ ካልድ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iita wode suure asati yeellatokona; kosha wode enti kallidi maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በክፉ ጊዜ ዐንገት አይደፉም፤ በራብ ዘመንም ይጠግባሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉ ቀን ሲመጣ ችግር አይደርስባቸውም፤ በራብ ዘመንም በቂ ምግብ በማግኘት ይጠግባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብኽፉእ ዘመን ኣየሓፍሩን እዮም፤ ብዘመን ጥሜትውን ክፀግቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ብኽፉእ ዘመን ኣይኪሐፍሩን፣ ብመዓልትታት ጥሜትውን ኪጸግቡ እዮም።