Psalms 37:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩያት ግና ኪጠፍኡ እዮም፣ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ከኣ ከም ስብሒ ገንሸል ኪዀኑ እዮም፣ ኪጠፍኡ እዮም። ኣብ ትኪ ክበልዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በበጎ ፋንታ ክፉን የሚመልሱልኝ ጽድቅን ስለ ተከተልሁ ይከስሱኛል። እንደ ርኩስ በድን ወንድማቸውን ጣሉ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኅጥአን ግን ይጠፋሉ፥ የእግዚአብሔር ጠላቶች በከበሩና ከፍ ከፍ ባሉ ጊዜ እንደ ጢስ ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉዎቸ ግን ይጠፋሉ፥ የጌታ ጠላቶች እንደ መስክ ውበት፥ እንደ ጢስም ተንነው ይጠፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኢታ አሳቱ ሀይቃና። መና ጎዳ ሞርከቱ ጋምኤና ደምባ ጪሻ ማላ፤ ኡንቱንቱ ጩዋዳን ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin iita asatuu hayk'k'ana. Med'inaa Godaa morkketuu gam"enna dembbaa c'iishshaa mala; unttunttu c'uwaadan d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iita asati gidikko hayqqana; GODAA morkketi bazzo ciishsha mala qokkana; cuwa malakka coo dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታ ኣሳቲ ጊዲኮ ሃይቃና፤ ጎዳ ሞርኬቲ ባዞ ጪሻ ማላ ቆካና፤ ጩዋ ማላካ ጮ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ኢታ አሳት ሀይቃና፤ ጎዳ ሞርከት ጪሻዳ ቆቆፈታና፤ ጩያዳ አይፈፐ ጌማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin iita asati hayqana; Godaa morketi ciishshada qoqofetana; cuyada ayfepe geemmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉዎች ግን ይጠፋሉ፤ የእግዚአብሔር ጠላቶች እንደ መስክ ውበት ይሆናሉ፤ ይጠፋሉ፤ እንደ ጢስም ተነው ይጠፋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉዎች ግን ይጠፋሉ፤ የእግዚአብሔር ጠላቶች እንደ በረሓ አበባ ይረግፋሉ፤ እንደ ጢስም ከዓይን ይሰወራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓጢኣተኛታት ግና ኽጠፍኡ እዮም፤ ፀላእቲ እግዚኣብሄር ብዝኸበሩን ልዕል ልዕል ብዝበሉን ከም ትኪ ይጠፍኡ።
Amharic Tigrinya 2011
ረሲኣን ግና ኪጠፍኡ እዮም፣ ጸላእቲ እግዚኣብሄር ድማ ከም ጌጽ ሸኻ እዮም፣ ኪበኑ፣ እወ፣ ከም ትኪ ኺበኑ እዮም።