Psalms 37:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እኩይ ይልቃሕ፡ ኣይመልስን፡ ጻድቕ ግና ይምሕርን ይህብን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ አንተ አትጣለኝ፤ አምላኬ፥ ከእኔ አትራቅ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኃጢአተኛ ይበደራል አይከፍልምም፤ ጻድቅ ግን ይራራል ይሰጣልም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉ ይበደራል አይከፍልምም፥ ጻድቅ ግን ይራራል ይሰጣልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታ አሳይ ታልእ አኪደ ጭገና፤ ሽን ጽሎ አሳይ ቃረቲደ እሜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iita Asay tal"i akkiide c'iggena; shin s'illo Asay k'arettiide immee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iita asi tal7i ekkidi zaari erenna; gido attiin xillo asi qadhettidi gede immees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታ ኣሲ ታልኢ ኤኪዲ ዛሪ ኤሬና፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎ ኣሲ ቃቲዲ ጌዴ ኢሜስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታ አስ ታልእድ ዛረና፤ ሽን ፅሎ አስ ኬሀተን እሜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iita asi tal7idi zaarenna; shin xillo asi keehatethan immees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኀጢአተኛ ይበደራል፤ መልሶም አይከፍልም፤ ጻድቅ ግን ይቸራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ክፉ ሰው የተበደረውን አይመልስም፤ ደግ ሰው ግን በልግሥና ይሰጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሓጢኣተኛ ሰብ ተለቂሑ ኣይመልስን እዩ፤ ፃድቕ ሰብ ግና ይርህርህ፤ ይህብውን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ብሩኻቱ ንሃገር ኪወርስዋ፣ እቶም ንሱ ዚረግሞም ግና ኪጸንቱ እዮም እሞ፣ ረሲእ ይልቃሕ ኣይመልስንውን፣ ጻድቕ ግና ርሕሩሕ እዩ እሞ ይህብ።