Psalms 37:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ብእኡ እተባረኹ ንምድሪ ኪወርስዋ እዮም። እቶም ብእኡ ዝተረገሙ ድማ ክቑረጹ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ የመድኀኒቴ አምላክ ሆይ፥ እኔን ለመርዳት ፍጠን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሱን የሚባርኩት ምድርን ይወርሳሉና፤ የሚረግሙት ግን ይጠፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱን የሚባርኩት ምድርን ይወርሳሉና፥ የሚረግሙት ግን ይጠፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳን አንጀቴዳዋንቱ ቢታ ላታና፤ ሽን ሸቀቴዳዋንቱ ቆለት ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaan anjjetteedawanttu biittaa laattana; shin shek'k'etteeddawanttu d'ok'olletti d'ayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAN anjjettidayti biitta laattana; gido attiin izi qanggidayti coo dhayana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳን ኣንጄቲዳይቲ ቢታ ላታና፤ ጊዶ ኣቲን ኢዚ ቃንጊዳይቲ ጮ ያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳን አንጀትዳይሳት ቢታ ላታና፤ ሽን እ ባድዳይሳት ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godan anjetidaysati biitta laattana; shin I baaddidaysati dhayana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ፤ እርሱ የሚረግማቸው ግን ይጠፋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የባረካቸው ምድርን ይወርሳሉ፤ እግዚአብሔር የረገማቸው ግን ይጠፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ንእግዚኣብሄር ዝባርኹ፥ ንምድሪ ኽወርስዋ እዮም፤ እቶም ዝረግምዎ ግና ኽጠፍኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ብሩኻቱ ንሃገር ኪወርስዋ፣ እቶም ንሱ ዚረግሞም ግና ኪጸንቱ እዮም እሞ፣ ረሲእ ይልቃሕ ኣይመልስንውን፣ ጻድቕ ግና ርሕሩሕ እዩ እሞ ይህብ።