Psalms 40:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብእግዚኣብሄር ዚውከልን ንዕቡያት ዘየኽብርን ናብ ሓሶት ዘይምለስን ሰብ ብጹእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔስ፥ “አቤቱ፥ ይቅር በለኝ፤ አንተን በድያለሁና ለነፍሴ አስተስርይላት” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርን የታመነ ወደ ትዕቢተኛና ወደ ሐሰተኛ ያልተመለከተ ሰው ምስጉን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዲስ ዝማሬን ለአምላካችን ምስጋና በአፌ ጨመረ፥ ብዙዎች ያያሉ ይፈሩማል፥ በጌታም ይታመናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ባረዉ አማነትያዋ ኦዳ አሳይ፥ ኦቶራንቻቱዋኮ ጼለናዌነ፥ ዎርዳንቻቱዋኮ ስመና አሳይ አንጀቴዳዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa barew ammanettiyaawaa ootseedda asay, otoranchchatuwaakko s'eelennawenne, worddanchchatuwaakko simmenna Asay anjjetteeddawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAN ammanettizay, otoranchchatakko simmonttay, wordanchchatakko xeellonttay anjjettidaade.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳን ኣማኔቲዛይ፥ ኦቶራንቻታኮ ሲሞንታይ፥ ዎርዳንቻታኮ ጼሎንታይ ኣንጄቲዳዴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳን አማነትያ፥ ኦቶራንቾታ ፄሎናይ፥ ዎርዶታራ ሄመቶናይ፥ አንጀትዳ አስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godan ammanetiya, otoranchota xeellonnay, wordotara hemetonnay, anjetida asi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርን መታመኛው ያደረገ፣ ወደ ትዕቢተኞች የማይመለከት፣ የሐሰት አማልክትን ወደሚከተሉት የማያይ ሰው ብፁዕ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር ብቻ የሚታመኑ፥ ወደ ጣዖቶች የማይመለሱ፥ ሐሰተኞች አማልክትን ከሚከተሉ ከዐመፀኞች ሰዎች ጋር የማይተባበሩ የተባረኩ ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንእግዚኣብሄር ዝእመን፥ ናብ ትዕቢተኛን ናብ ሓሳዊን ዘይጠመተ ሰብ ብፁእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንእግዚኣብሄር እምንቶኡ ዚገብሮ፣ ናብቶም ዕቡያትን ናብ ሓሶት ዜግልሱን ዘየብል ሰብ ብጹእ እዩ።