Psalms 41:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ንመራሒ ሙዚቃ፡ ዳዊት።) ንድኻታት ዘስተብህለሉ ብጹእ እዩ፡ እግዚኣብሄር ብጊዜ ጸበባ ኬድሕኖ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዋሊያ ወደ ውኃ ምንጮች እንደሚናፍቅ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ እግዚአብሔር ትናፍቃለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለችግረኛና ለምስኪን የሚያስብ ምስጉን ነው፤ እግዚአብሔር በክፉ ቀን ያድነዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለመዘምራን አለቃ፥ የዳዊት መዝሙር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህዬሳዉ ቆፕያ አሳይ አንጀቴዳዋ፤ መቱዋ ጋላስ መና ጎዳይ አ አሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hiyyeesaw k'oppiyaa Asay anjjetteedawaa; metuwaa gallassi Med'inaa Goday Aa ashshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hiyeesas qoppiza asi anjjettidayssa; meto gallas GODAY iza ashshees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂዬሳስ ቆፒዛ ኣሲ ኣንጄቲዳይሳ፤ ሜቶ ጋላስ ጎዳይ ኢዛ ኣሼስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ማንቁዋስ ቆፕያ አስ አንጀትዳይሳ፤ መቶ ጋላስ ጎዳይ እያ አሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Manquwas qopiya asi anjetidaysa; meto gallas Goday iya ashshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለድኾች የሚያስብ ሰው ምስጉን ነው፤ እርሱንም እግዚአብሔር በክፉ ቀን ይታደገዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ድኾችን የሚረዱ የተባረኩ ናቸው፤ እነርሱም በተቸገሩ ጊዜ እግዚአብሔር ይረዳቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንድኻን ንምስኪንን ዝሓሊ ሰብ ብሩኽ እዩ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ብመዓልቲ መከራ የድሕኖ።
Amharic Tigrinya 2011
ንድኻ ዚሐልየሉ ብጹእ እዩ፣ እግዚኣብሄር ብመዓልቲ መከራ የናግፎ።