Psalms 44:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጐረባብትና ጸርፊ፡ ኣብ ከባቢና ንዘለዉ መላገጽን መላገጽን ትገብረና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሐሴቦን ንጉሥ ሴት ልጅ ሁሉ ክብርዋ ነው፤ በወርቀ ዘቦ ልብስ የተጐናጸፈችና የተሸፋፈነች ናት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለጎረቤቶቻችን ስድብ፥ በዙሪያችንም ላሉ መሣቂያና መዘበቻ አደረግኸን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝብህን ያለ ዋጋ ሰጠህ፥ በመለወጣቸውም ትርፍ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ኑና ኑ ሾሮቱ ቦርያዋ፥ ቃይ ኑ ሄራን ደእያዋንቱ ቅሊጭያዋነ ሚጭያዋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni nuuna nu shoorotuu boriyaawaa, k'ay nu heeraan de'iyaawanttu k'iliic'iyaawaanne miic'c'iyaawaa ootsaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni nuna nu shoorotas cashshas, qasse nu heeran dizaytas qidhessinne miichchas kessadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ኑና ኑ ሾሮታስ ጫሻስ፥ ቃሴ ኑ ሄራን ዲዛይታስ ቂሲኔ ሚቻስ ኬሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ሾሮት ኑና ቦራናዳ ኦዳሳ፤ ኑ ሄራን ደኤይሳት ኑና ቅልቅሳናዳነ ኑ ቦላ ሚጫናዳ ኦዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu shooroti nuna boranaada oothadasa; nu heeran de7eysati nuna qilqisanaadanne nu bolla miicanaada oothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለጎረቤቶቻችን ስድብ፣ በዙሪያችን ላሉትም መሣቂያና መዘበቻ አደረግኸን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጐረቤቶቻችን የምንነቀፍ አደረግኸን፤ በዙሪያችን ላሉትም መዘባበቻና መሳለቂያ አደረግኸን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጐረባብትና መፃረፊ፥ ኣብ ዙርያና ንዝነብሩ ኸዓ መስሓቕን መላገፂኦምን ገበርካና።
Amharic Tigrinya 2011
ንጐረባብትና መጻረፊ፣ ኣብ ዙርያና ንዚነብሩ ኸኣ መባለቲኦምን መላገጺኦምን ገበርካና።