Psalms 44:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንስኻትኩም ግና ካብ ጸላእትናን ካብቶም ንጸላእትና ዘሕፍርዎምን ኣድሒንኩምና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጽድቅን ወደድህ፥ ዐመፃንም ጠላህ፤ ስለዚህ ከባልንጀሮችህ ይልቅ እግዚአብሔር አምላክህ የደስታ ዘይትን ቀባህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አንተ ግን ከጠላቶቻችን አዳንኸን፥ የሚጠሉንንም አሳፈርሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቀስቴ የምታመን አይደለሁምና፥ ሰይፌም አያድነኝምና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኔን ኑና ኑ ሞርከቱዋፐ አሻዳ፤ ቃይ ኑና እጽያዋንታ ኔን ካዉሻዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin neeni nuuna nu morkkatuwaappe ashshaada; k'ay nuuna is's'iyaawantta neeni kawushshaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin neni nuna nu morkketappe ashshaasa; qasse nuna ixxizayta neni kawushshaasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኑና ኑ ሞርኬታፔ ኣሻሳ፤ ቃሴ ኑና ኢጺዛይታ ኔኒ ካዉሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ነ ኑና ኑ ሞርከታፐ አሻሳ፤ ኑና እፀይሳታ ኔኒ ካዉሻሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin ne nuna nu morketape ashshaasa; nuna ixeyisata neeni kawushaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተ ግን በጠላቶቻችን ላይ ድልን ትሰጠናለህ፤ ባላንጣዎቻችንንም ታሳፍራለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከጠላቶቻችን የምታድነን አንተ ነህ፤ የሚጠሉንንም የምታሳፍርልን አንተ ነህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻ ግና ኻብ ፀላእትና ኣድሓንካና፤ ነቶም ዝፀልኡናውን ኣሕፈርካዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ተጻረርትና ዘድሐንካና፣ ንጸላእትናውን ዘሕፈርክዮምሲ ንስኻ ኢኻ።