Psalms 48:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ጽዮን ተዘዋወሩ፡ ኣብ ዙርያኣ ድማ ኸዱ። ንግምብታቱ ንገሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አላወቀም፤ ልብ እንደሌላቸው እንስሶችም ሆነ፥ መሰላቸውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጽዮንን ክበቡአት፥ በዙሪያዋም ተመላለሱ፥ ግንቦችዋንም ቍጠሩ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤቱ፥ ስለ ፍርድህ የጽዮን ተራራ ደስ ይበለው፥ የይሁዳም ሴት ልጆች ሐሤት ያድርጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽዮነ ዩሹዋን ሀመትተ፤ እ ዩሹዋን ያነ ሃነ ስመረትተ። እ ዎችያ ሳ ፓይድተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'iyoone yuushshuwaan hamettite; I yuushshuwaan yaanne haanne simerettite. I wochchiyaa sa'aa paydite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone yuushon hemettite; izi gimbeta yuushon yaanne haa simerettite; izi shakkota qoodite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺዮኔ ዩሾን ሄሜቲቴ፤ ኢዚ ጊምቤታ ዩሾን ያኔ ሃ ሲሜሬቲቴ፤ ኢዚ ሻኮታ ቆዲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅዮነ ዩሹዋን ሄመትተ፤ እ ድርሳ ዩይተ እ ሻኮታ ታይብተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone yuushuwan hemetite; I dirsa yuuyite; I shakota taybite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጽዮን አካባቢ ተመላለሱ፤ ዙሪያዋንም ሂዱ፤ የጥበቃ ግንቦቿንም ቍጠሩ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተሰልፋችሁ ጽዮንን ዙሩአት፤ ማማዎችዋንም ቊጠሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንፅዮን ክበብዋ፤ ኣብ ዙርያኣ ድማ ተመላለሱ፤ ግንብታታውን ቍፀሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጽዮን ዙርዋ፣ ብዙርያኣ ተመላለሱ፣ ግምብታታ ቝጸሩ።