Psalms 50:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከበ​ደሌ ፈጽሞ እጠ​በኝ፥ ከኀ​ጢ​አ​ቴም አን​ጻኝ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከክብሩ ውበት ከጽዮን እግዚአብሔር ግልጥ ሆኖ ይመጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከጽዮን፥ ከውበት ሙላቱ እግዚአብሔር ያበራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፑላይ ኩመን ሎአ ግድያ ጽዮነፐ ጾሳይ ፖኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Puulay kumentsaa lo"a gidiyaa S'iyooneppe S'oossay poo'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Mulera lo7o gidida Xiyoonippe Xoossi poo7isees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሙሌራ ሎኦ ጊዲዳ ጺዮኒፔ ጾሲ ፖኢሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መን ፖሎ የገልስ ግድዳ ፅዮነፐ ፆሳይ ፖኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Medhon polo yegelsi gidida Xiyoonepe Xoossay poo7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍጹም ውብ ከሆነችው ከጽዮን፣ እግዚአብሔር አበራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በውበትዋ ፍጹም ከሆነችው ከጽዮን ከተማ የደመቀ ብርሃንን ያበራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ፅባቐ ኽብሩ ኻብ ፅዮን፥ እግዚኣብሄር ብገሃድ ክመፅእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ጽዮን፣ እታ ፍጻሜ መልክዕ፣ ኣምላኽ ደመቐ።