Psalms 53:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ገበርቲ ዓመጽ ፍልጠት የብሎምንዶ፧ ህዝበይ እንጌራ እናበልዐ ዝበልዖ፤ ንኣምላኽ ኣይጸውዑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ እግዚአብሔር ይረዳኛል፥ ጌታዬም ነፍሴን ያድናታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቤን እንጀራ እንደሚበላ የሚበሉ ግፍ አድራጊዎች ሁሉ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሁሉም በደሉ፥ አብረውም ረከሱ፥ አንድ እንኳ በጎን ነገር የሚያደርጋት የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ፥ “ሀዋንቱ ታ አሳ ቦንቂ ምያ ኢታ አሳቱ ቱሙ አይነ ኤርክኖ? ኡንቱንቱ ታና ዎስክኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay, «Hawanttu ta asaa bonk'k'i miyaa iita asatuu tumu ayinne erikkinoo? Unttunttu taana woossikkino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi, «Asi kath miza mala ta deraa bonqqi mizayti, Xoos woossi eronttayti, heyti iita ooththizayti yuushshi qoppettennee?» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ፥ «ኣሲ ካ ሚዛ ማላ ታ ዴራ ቦንቂ ሚዛይቲ፥ ጾስ ዎሲ ኤሮንታይቲ፥ ሄይቲ ኢታ ኦዛይቲ ዩሺ ቆፔቴኔ?» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አስ ካ መይሳዳ ታ አሳ መይሳት፥ ሀ ኢታ ኦያ አሳት ኤሮኮና? ኤንቲ ፆሳ ፄጎኮና?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asi kathi meysada ta asaa meysati, ha iita oothiya asati erokona? enti Xoossaa xeegokona?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰው እንጀራ እንደሚበላ ሕዝቤን የሚበሉት፣ እግዚአብሔርንም ጠርተው የማያውቁት፣ እነዚያ ክፉ አድራጊዎች ከቶ አይማሩምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር “ክፉ አድራጊዎች ከቶ አያስተውሉምን? ሰዎች እንጀራን እንደሚበሉ ክፉ አድራጊዎች ሕዝቤን ይበዘብዛሉ፤ እነርሱም ወደ እኔ ወደ እግዚአብሔር አይጸልዩም።” ይላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንህዝበይ እንጀራ ኸም ዝበልዕ ዝበልዑ፥ ኵሎም ገበርቲ ግፍዒ ኣይፈልጡንዶ? ንእግዚኣብሄርውን ኣይፅውዕዎን።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ንህዝበይ ከም እንጌራ ዚበልዕዎ፣ ናብ ኣምላኽ ድማ ዘይምህለሉ ገበርቲ እከይሲ፣ ከቶዶ ምስትውዓል የብሎምን እዮም፣