Psalms 55:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ለይትን መዓልትን ኣብ መናድቓ ይስእልዋ፤ ክፍኣትን ሓዘንን እውን ኣብኡ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእግዚአብሔር ቃሌን አከብራለሁ፤ የተናገርሁትም በእግዚአብሔር ዘንድ ይከብራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቀንና በሌሊት በቅጥርዋ ይከብቡአታል፤ ዓመፃና ድካም ኃጢአትም በመካከልዋ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤቱ፥ ግፍንና ጠብን በከተማ ውስጥ አይቼአለሁና አስጥማቸው አንደበታቸውንም ቁረጥ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኢታቱ ጋላስነ ቃማ፥ ግምቢያ ዩዪኖ፤ ኢታተይነ ኮባይ ካታማ ግዶን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iitatuu gallassinne k'amma, gimbbiyaa yuuyyiino; Iitatetsaynne kobay katamaa giddon de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iitati gallassinne qamma katama gimbeza bollara yuuyeettes; iitateththinne geney izi giddon dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢታቲ ጋላሲኔ ቃማ ካታማ ጊምቤዛ ቦላራ ዩዬቴስ፤ ኢታቴኔ ጌኔይ ኢዚ ጊዶን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኢታት ጋላስነ ቃማ ካታማ ግምበ ድርሳ ዩዮሶና፤ ዋየይነ መቶይ ካታማ ግዶን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iitati gallasinne qamma katamaa gimbe dirsaa yuuyosona; waayeynne metoy katamaa giddon de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀንና ሌሊት ቅጥሯ ላይ ወጥተው ይዞሯታል፤ ተንኰልና መከራ በውስጧ አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ችግርና ጥፋት የሞላባት ነች። ክፉዎችም ቀንና ሌሊት በቅጽሮችዋ ይዞራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ለይትን መዓልትን ቅፅሪ እታ ኸተማ ይኸብዋ፤ ዓመፅ፥ ድኻም፥ ሓጢኣትውን ኣብ ውሽጣ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ለይትን መዓልትን ኣብ መካበብያታት ይዞሩ፣ በደልን ክፍኣትን ኣብ ውሽጣ አሎ።