Psalms 55:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ንፋስ ዝነፈሶ ህቦብላን ህቦብላን ንምህዳመይ ምቐላጠፍኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አም​ላኬ ሆይ፥ ሕይ​ወ​ቴን እነ​ግ​ር​ሃ​ለሁ፤ እን​ባ​ዬ​ንም እንደ ትእ​ዛ​ዝህ በፊ​ትህ አኖ​ርሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከዐውሎና ከብርቱ ንፋስ ሸሽቼ በፈጠንሁ አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ኰብልዬ በራቅሁ በምድረ በዳም በተቀመጥሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ጎትያፐነ ኡሹዋፐ፥ አትያሳ ኤሌላደ ጋካና ሽን” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani gotiyaappenne uushuwaappe, attiyaasaa elleellaade gakkana shin» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani goteppenne uushoppe attizaso eesotada gakkana shin» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ጎቴፔኔ ኡሾፔ ኣቲዛሶ ኤሶታዳ ጋካና ሺን» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ጎተፐነ ጫርኮፈ ባቃታዳ፥ ታ ቆሰትያ በሲ ደማናሽን።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani gotepenne carkofe baqatada, ta qosetiya bessi demmanashin.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዐውሎ ነፋስና ከውሽንፍር ሸሽቼ፣ ወደ መጠለያዬ ፈጥኜ በደረስሁ ነበር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ ከደረሰብኝ ዐውሎ ነፋስና ሞገድ መጠለያ ስፍራ ለማግኘት ፈጥኜ በሄድኩ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ኣውሎ ንፋስን መሸምቦባን ሃዲመ ምፈጠንኩ ነይረ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ህቦብላን ሸምቦባን ክሀድም፣ ኣብ መዕቈቢ ምቐልጠፍኩ።