Psalms 56:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጸላእተይ፡ ኣንጻረይ ዚዋግኡ ብዙሓት እዮም እሞ፡ መዓልቲ መዓልቲ ኪበልዑኒ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወደ ልዑል እግዚአብሔር፥ ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር እጮኻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚዋጉኝ በዝተዋልና ሁልጊዜ ቀኑን ሁሉ ጠላቶቼ ረገጡኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቤቱ፥ ሰው ረግጦኛልና ማረኝ፥ ሁልጊዜም ተዋጊ አስጨንቆኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ሞርከቱ ጋላሳ ኡባን ታና የደርሲኖ፤ ጮራቱ ኦቶሩዋን ታና ኡንኤኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta morkketuu gallassaa ubbaan taana yederssiino; C'oratuu otoruwaan taana un"etsiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta morkketi ubbaa gallas tana yedeththeettes; daroti otoreteththan tana oleettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሞርኬቲ ኡባ ጋላስ ታና ዬዴቴስ፤ ዳሮቲ ኦቶሬቴን ታና ኦሌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ሞርከት ኩመ ጋላስ ታና የኦሶና፤ ኦቶሮን ታና ኦልያ አሳይ ዳሮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta morketi kumetha gallas tana yedhoosona; otoron tana oliya asay daro.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጠላቶቼ ቀኑን ሙሉ በላዬ ቆሙ፤ በትዕቢት የሚዋጉኝ ብዙዎች ናቸውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጠላቶቼ ቀኑን ሙሉ ያጠቁኛል፤ ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፥ የሚያሳድዱኝ ብዙዎች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዝዋግኡኒ በዚሖም እዮም እሞ፥ ኵልሻዕ ምሉእ መዓልቲ ረገፁኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ብትዕቢት ዚዋግኡኒ ብዙሓት እዮም እሞ፣ ኵላ መዓልቲ ተጸናተውተይ ኪውሕጡኒ ይደልዩ።