Psalms 56:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምስ ጸዋዕኩኻ፡ ጸላእተይ ንድሕሪት ኪምለሱ እዮም። ከም ዝፈልጦ፤ ኣምላኽ ምሳይ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ በአሕዛብ ዘንድ አመሰግንሃለሁ፥ በወገኖችም ዘንድ እዘምርልሃለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በጠራሁህ ጊዜ ጠላቶቼ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፤ አንተ አምላኬ እንደ ሆንህ እነሆ፥ አወቅሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አምላክ ሆይ፥ መዋተቴን ነገርሁህ፥ እንባዬን በአቁማዳ ውስጥ አኑር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኔና ጼስያ ዎደ፥ ታ ሞርከቱ ጉየ ስማና። ጾሳይ ታ ባጋ ግድያዋ ታን ኤራይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani neena s'eesiyaa wode, ta morkketuu guyye simmana. S'oossay ta bagga gidiyaawaa taani eray.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani nena xeygiza wode ta morkketi guye simmeettes; Xoossi tanara dizayssa tani hessan erays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ኔና ጼይጊዛ ዎዴ ታ ሞርኬቲ ጉዬ ሲሜቴስ፤ ጾሲ ታናራ ዲዛይሳ ታኒ ሄሳን ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ነና ፄግያ ዎደ፥ ታ ሞርከት ጉየ ስማና፤ ፆሳይ ታ ባጋ ግደይሳ ታ ሄሳን ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta nena xeegiya wode, ta morketi guye simmana; Xoossay ta bagga gideysa ta hessan erayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ አንተ በተጣራሁ ቀን፣ ጠላቶቼ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፤ በዚህም፣ አምላክ ከጐኔ መቆሙን ዐውቃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ወደ አንተ በምጣራበት ቀን፥ ጠላቶቼ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፤ እግዚአብሔር ከእኔ ጋር መሆኑንም በዚህ ዐውቃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስ ፀዋዕኩኻ ፀላእተይ ናብ ድሕሪኦም ክምለሱ እዮም፤ በዙይውን ንስኻ ኣምላኸይ ከም ዝኾንካ ፈለጥኩ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ ዘእውየላ መዓልቲ ጸላእተይ ንድሕሪት ኪምለሱ እዮም። ኣምላኽ ምሳይ ከም ዘሎ፣ እዚ እፈልጥ አሎኹ።