Psalms 57:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ልዑል ኣምላኽ ክጽውዕ እየ። ናብቲ ኩሉ ዝገብረለይ ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በልባችሁ በምድር ላይ ኀጢአትን ትሠራላችሁና፥ እጆቻችሁም ሽንገላን ይታታሉና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወደሚረዳኝ እግዚአብሔር ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ማረኝ፥ አቤቱ፥ ማረኝ፥ ነፍሴ አንተን ታምናለችና፥ ጉዳት እስኪያልፍ ድረስ በክንፎችህ ጥላ እታመናለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኡባፐ ቂያ ጾሳዉ፥ ታዉ ኡባባ ኦያ ጾሳዉ ዋሳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani Ubbaappe D'ok'k'iyaa S'oossaw, taw ubbabaa ootsiyaa S'oossaw waassay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi ba halchcho mala taas poliza Ubbaafe Dhoqqa Xoossako waassays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ባ ሃልቾ ማላ ታስ ፖሊዛ ኡባፌ ቃ ጾሳኮ ዋሳይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ኡባፈ ቃ ፆሳኮ፥ ባ ቆፋ ኦያ ፆሳኮ ዋሳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani Ubbaafe dhoqa Xoossako, ba qofaatho oothiya Xoossako waassayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለእኔ ያሰበውን ወደሚፈጽምልኝ አምላክ፣ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጮኻለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚያስፈልገኝን ሁሉ ወደሚሰጠኝ ወደ ልዑል እግዚአብሔር እጣራለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብቲ ዝረድአኒ እግዚኣብሄር፥ ናብ ልዑል እግዚኣብሄር አእዊ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ናብ ልዑል ኣምላኽ፣ ናብቲ ዚፍጽመለይ ኣምላኽ ኤእዊ አሎኹ።