Psalms 61:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ መዓልቲ መዓልቲ መብጽዓይ ምእንቲ ኺፍጽም፡ ንስምካ ንዘለኣለም ንምኽባር ዳዊት ክዝምር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአሕዛብ ማኅበር ሁላችሁ፥ በእርሱ ታመኑ፥ ልባችሁንም በፊቱ አፍስሱ፥ እግዚአብሔር ረዳታችን ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲሁ ለስምህ ለዘላለም እዘምራለሁ ስእለቴን ሁልጊዜ እፈጽም ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእግዚአብሔር ፊት ለዘለዓለም ይኖራል፥ ይጠብቁት ዘንድ ቸርነትንና እውነትን አዘጋጅለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትያዋ ግዶፐ፥ ታን ታ ቃንገ ጋላሳን ጋላሳን ጋደ፥ ነ ሱን ኡባ ገደ ሳባና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatiyaawaa gidooppe, taani ta k'anggetsaa gallassan gallassan gatsaadde, ne suntsaa ubbaa gede sabbana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiko tani ta adina gallas gallas gaththana; ne sunththaaka ubbato yeththan sabbana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲኮ ታኒ ታ ኣዲና ጋላስ ጋላስ ጋና፤ ኔ ሱንካ ኡባቶ ዬን ሳባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ ታ ቃንገ ጋላስ ጋላስ ጋና፤ ነ ሱን ኡባ ዎደ ሳባና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho ta qangetha gallas gallas gathana; ne sunthaa ubba wode sabbana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ለስምህ ዘወትር ውዳሴ አቀርባለሁ፤ ስእለቴንም በየጊዜው እፈጽማለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለአንተ የተሳልኩትን በየቀኑ በማቅረብ ዘወትር የምስጋና መዝሙር እዘምርልሃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምኡ ንስምካ ንዘለኣለም ክዝምር እየ፤ እዙይውን መብፅዓይ ምእንቲ ኽፍፅም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንስምካ ንሓዋሩ ኽዝምረሉ፣ ከምዚ ገይረ ነንመዓልቲ መብጽዓይ ክፈዲ እየ።