Psalms 62:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
(ንመራሒ ሙዚቃ፡ ንየዱቱን፡ ዳዊት።) ብሓቂ ነፍሰይ ንኣምላኽ ትጽበ፡ ምድሓነይ ካብኡ ይመጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላኬ፥ አምላኬ፥ ወደ አንተ እገሠግሣለሁ፤ ነፍሴ አንተን ተጠማች፥ እንጨትና ውኃ በሌለበት ምድረ በዳ ሥጋዬን ለአንተ እንዴት ልዘርጋልህ
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነፍሴ ለእግዚአብሔር የምትገዛ አይደለችምን? መድኃኒቴ ከእርሱ ዘንድ ናትና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለመዘምራን አለቃ፥ ስለ ኤዶታም፥ የዳዊት መዝሙር
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳ ጻላላን ታን ሸምፑዋ ደማድ፤ ታ አቶተይ አፐ ዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossaa s'alalan taani shemppuwaa demmaad; ta atotetsay aappe yee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta shemppoya Xoossan xalla shemppo demmawus; taas atoteththi izappe yees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ሼምፖያ ጾሳን ጻላ ሼምፖ ዴማዉስ፤ ታስ ኣቶቴ ኢዛፔ ዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ፃላላን ታ ሸምፖ ደማስ፤ ታ አቶተይ እያፐ ዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa xalaalan ta shempo demmas; ta atotethay iyape yees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነፍሴ ዕረፍት የምታገኘው በእግዚአብሔር ብቻ ነው፤ ድነቴም የሚመጣልኝ ከእርሱ ዘንድ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚያድነኝ እርሱ ብቻ ስለ ሆነ፥ እግዚአብሔርን በትዕግሥት እጠባበቃለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነፍሰይ ንእግዚኣብሄር እትግዛእዶ ኣይኮነትን? ምድሓነይ ካብኡ እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011
ነፍሰይ ኣብ ኣምላኽ ጥራይ ሀዲኣ ትጽበ፣ ምድሓነይ ካብኡ ይመጽእ አሎ።