Psalms 64:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጻድቃን ብእግዚኣብሄር ኪሕጐሱ፡ ኣብኡውን ኪውከሉ እዮም። ኵሎም ቅኑዓት ልቢ ድማ ክምክሑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ትልምዋን አርካው፥ መከሯንም አብጀው፤ በነጠብጣብህም ደስ ብሏት ትበቅላለች
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጻድቅ በእግዚአብሔር ደስ ይለዋል፥ በእርሱም ይታመናል፤ ልባቸውም የቀና ሁሉ እልል ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰዎች ሁሉ ፈሩ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ ተናገሩ፥ ሥራውንም አስተዋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጽሎቱ መና ጎዳን ናሸትኖነ፥ አኮ ባቃቲደ አቲኖ፤ ዎዛና ሱረቱ ኡባይ ጋላትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'illotuu Med'inaa Godaan nashetinonne, aakko bak'atiide attiino; wozanaa suuretuu ubbay galatino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xilloti GODAAN ufayetetto; izakka baas baqati attizaso ooththetto; wozina suureti ubbay iza galatetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺሎቲ ጎዳን ኡፋዬቴቶ፤ ኢዛካ ባስ ባቃቲ ኣቲዛሶ ኦቶ፤ ዎዚና ሱሬቲ ኡባይ ኢዛ ጋላቴቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፅሎት ጎዳን ኡፋይቶ፤ እያኮ ባቃትድ አቶ፤ ዎዛና ሱረት ኡባይ እያ ጋላቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xilloti Godan ufayto; iyako baqatidi atto; wozana suureti ubbay iya galato.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጻድቅ በእግዚአብሔር ደስ ይበለው፤ እርሱንም መጠጊያ ያድርገው፤ ልበ ቅኖችም ሁሉ ደስ ይበላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጻድቃን በእግዚአብሔር ደስ ይበላቸው እርሱንም ከለላ ያድርጉ፤ ልባቸውም ቅን የሆነ ሁሉ ያመስግኑት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፃድቕ ብእግዚኣብሄር ይሕጐስ፤ ብእኡ ኸዓ ይእመን፤ ኵሎም ቅኑዓት ልቢ ዕልል ክብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ጻድቕ ብእግዚኣብሄር ኪሕጐስ፣ ኣብኡ ኸኣ ኪውከል፣ ቅኑዓት ልቢ ዘበሉውን ኪሕበኑ እዮም።