Psalms 64:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵላቶም ድማ ንስራሕ ኣምላኽ ኪፈርሁን ኪእውጁን እዮም። ንተግባራቱ ብጥበብ ኪርእይዎ እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድርን ጐበኘሃት አረካሃትም፥ ብልጽግናዋንም እጅግ አበዛህ፤ የእግዚአብሔር ወንዝ ውኆችን የተመላ ነው፤ ምግባቸውን አዘጋጀህ፥ እንዲሁ ታሰናዳለህና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዎች ሁሉ ፈሩ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ ተናገሩ፥ ሥራውንም አስተዋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አንደበታቸው ያሰናክላቸዋል፥ የሚያዩአቸውም ሁሉ ይደነግጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ አሳይ ኡባይ ጾሳዉ ያያና፤ አ ኦሱዋባ ኦዳናነ ዛር ዛሪደ ቆፓና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode Asay ubbay S'oossaw yayana; Aa oosuwaabaa odananne zaari zaariide k'oppana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode asay ubbay Xoossas yayyana; Xoossa ooso qonccen yootana; izi ooththidayssaka yuushshi qoppana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኣሳይ ኡባይ ጾሳስ ያያና፤ ጾሳ ኦሶ ቆንጬን ዮታና፤ ኢዚ ኦዳይሳካ ዩሺ ቆፓና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ አሳ ኡባይ ፆሳስ ያያና፤ እያ ኦሱዋ ኦዳናነ ዛር ዛር ቆፓና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode asa ubbay Xoossas yayyana; iya oosuwa odananne zaari zaari qopana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰው ልጆች ሁሉ ይፈራሉ፤ የእግዚአብሔርን ሥራ በይፋ ያወራሉ፤ ያደረገውንም በጥሞና ያሰላስላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰዎች ሁሉ ይፈራሉ፤ ስለ እግዚአብሔር ሥራ ይናገራሉ፤ ስላደረገውም ነገር ያሰላስላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ሰባትውን ፈርሑ፤ ግብሪ እግዚኣብሄር ድማ ተናገሩ፤ ስራሑውን ኣስተውዓሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኵሎም ሰባት ከኣ ኪፈርሁ፣ ንግብሪ ኣምላኽ ድማ ኬዘንትዉ፣ ንዕዮኡውን ኬስተብህሉ እዮም።