Psalms 65:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣበሳ ስዓረኒ፡ በደልና ክትድምስሶ ኣሎካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርን እንዲህ በሉት፥ “ሥራህ ግሩም ነው፤ ኀይልህ ብዙ ሲሆን ጠላቶችህ ዋሹብህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የዓመፃ ነገር በረታብን፤ ኃጢአታችንንስ አንተ ይቅር ትላለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጸሎትን ወደምትሰማ ወደ አንተ ሥጋ ሁሉ ይመጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑ ናጋራይ ኑና ሙኬዳ ዎደ፥ ነ ኑዉ አቶተ እማዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nu nagaray nuuna muukkeedda wode, ne nuw atotetsaa immaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nu nagaray nuna mittides; neni gidikko nu balaa atto ga wursadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑ ናጋራይ ኑና ሚቲዴስ፤ ኔኒ ጊዲኮ ኑ ባላ ኣቶ ጋ ዉርሳዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑ ናጋራይ ኑና ሙክዳ ዎደ፥ ነ ኑስ አቶተ እማዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nu nagaray nuna muukida wode, ne nuus atotethi immadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኀጢአት ባጥለቀለቀን ጊዜ፣ አንተ መተላለፋችንን ይቅር አልህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኃጢአት በላያችን በርትቶብን ነበር፤ አንተ ግን በደላችንን ሁሉ ይቅር አልክልን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ነገር ዓመፅቲ ሓየለና፤ ሓጢኣትናስ ንስኻ ይቕረ ትብለልና ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣበሳ በርቲዑኒ፣ ንስኻ ንምግሃስና ይቕረ ኽትብል ኢኻ።