Psalms 66:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንዑ ግብሪ ኣምላኽ ርኣዩ፡ ኣብ ልዕሊ ደቂ ሰብ ብግብሩ ዜስካሕክሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤቱ፥ አሕዛብ ያመሰግኑሃል። አሕዛብ ሁሉ ያመሰግኑሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኑ የእግዚአብሔርንም ሥራ እዩ፤ ከሰው ልጆች ይልቅ በምክር ግሩም ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ኑ የእግዚአብሔርንም ሥራ እዩ፥ ከሰው ልጆች ይልቅ በግብሩ ግሩም ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሃይተ፤ ጾሳይ ኦዳዋ በእተ፤ እ አሳ ግዶን ማላልስያ ኦሱዋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haayite; S'oossay ootseeddawaa be'ite; I asaa giddon maalalissiyaa oosuwaa ootseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haa yiite; Xoossi ooththidaaz be7ite; izi asa giddon malalisiza ooso ooththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃ ዪቴ፤ ጾሲ ኦዳዝ ቤኢቴ፤ ኢዚ ኣሳ ጊዶን ማላሊሲዛ ኦሶ ኦዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃይተ፤ ፆሳይ ኦዳባ በእተ፤ አሳ ግዶን ማላልስያ ኦሶ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haayite; Xoossay oothidaba be7ite; asaa giddon malaalsiya ooso oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ኑና፣ እግዚአብሔር ያደረገውን እዩ፤ በሰዎች መካከል ሥራው አስፈሪ ነው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ያደረገውን ሁሉ ኑ እዩ፤ እርሱ ለሰው ልጆች ድንቅ ሥራ ሠርቶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዑ ስራሕ እግዚኣብሄር ረአዩ፤ ካብ ደቂ ሰብ ብምኽሩ የመና ግሩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ንዑ፣ ኣምላኽ ዝገብሮ ኸኣ ርአዩ፣ ግብርታቱ ንደቂ ሰብ ዜፍርህ እዩ።