Psalms 68:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም መንግስታት ምድሪ፡ ንኽብሪ ኣምላኽ ዘምሩ! ንኽብሪ እግዚኣብሄር ዘምሩ፤ ሴላ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ድሆች ይዩ ደስም ይበላቸው፤ እግዚአብሔርን ፈልጉት፥ ነፍሳችሁም ትድናለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የምድር ነገሥታት፥ ለእግዚአብሔር ተቀኙ፥ ለጌታም ዘምሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፥ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ሳኣ ካዉተቶ፥ ጾሳዉ የጽተ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, sa'aa kawutetsatoo, S'oossaw yes's'ite;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intteno sa7a kawoteththatoo! Xoossas yexxite; Godaas galata mazamure shiishshite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴኖ ሳኣ ካዎቴቶ! ጾሳስ ዬጺቴ፤ ጎዳስ ጋላታ ማዛሙሬ ሺሺቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ሳኣ ካዎተቶ፥ ፆሳስ የፅተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, sa7aa kawotethato, Xoossas yexite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የምድር መንግሥታት ሆይ፤ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤ ለጌታ ተቀኙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዓለም መንግሥታት ሁሉ ለአምላክ ዘምሩ፤ ለእግዚአብሔር የምስጋና መዝሙር አቅርቡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵልኻትኩም ነገስታት ምድሪ፥ ንእግዚኣብሄር ኣመስግንዎ፤ ንጐይታውን ዘምሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም መንግስታት ምድሪ፣ ነቲ ኣብ ልዕሊ ጥንቲ ሰማየ ሰማያት ዚኸይድ ኣምላኽ ዘምሩ፣ ንእግዚኣብሄር ዘምሩሉ፣ እንሆ፣ ንሱ ንድምጹ፣ ነቲ ብርቱዕ ድምጺ፣ የስምዕ አሎ። ሴላ።