Psalms 70:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዓስቢ ሕፍረቶም ይምለሱ፡ ኣሃ፡ ኣሃ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በጠ​ን​ካራ ቦታ ታድ​ነኝ ዘንድ አም​ላ​ኬና መድ​ኀ​ኒቴ ሁነኝ፤ ኀይ​ሌና መጠ​ጊ​ያዬ አንተ ነህና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንኳ እንኳ የሚሉኝ አፍረው ወዲያው ወደ ኋላቸው ይመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነፍሴን የሚሹአት ይፈሩ ይጐስቁሉም፥ ክፉንም የሚመክሩብኝ ወደ ኋላቸው ይመለሱ ይፈሩም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታ ቦላ፥ “አዉ ሀሹ! ሀሹ!” ጌዳዋንቱ ጾነቴዳ ድራዉ ዬላትኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ta bolla, «Aw hashshu! Hashshu!» geeddawanttu s'oonetteedda diraw yeellatino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ta bolla, «Izas hashshu! Hashshu!» gidayti yeellatidi guye simmetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታ ቦላ፥ «ኢዛስ ሃሹ! ሃሹ!» ጊዳይቲ ዬላቲዲ ጉዬ ሲሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኮ እያዉ “ሀሹ! ሀሹ!” ግዳይሳት ፆነትዳ ግሾ ዬላቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taako iyaw “hashshu! hashshu!” gidaysati xoonetida gisho yeellato.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእኔ ላይ፣ “ዕሠይ! ዕሠይ!” የሚሉ፣ ተሸማቅቀው ወደ ኋላ ይመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እሰይ! እሰይ! እያሉ የሚያፌዙብኝ ሁሉ ዐፍረው ወደ ኋላቸው ይመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም “እንኳዕ፥ እንኳዕ” ዝብሉኒ፥ ሓፊሮም ንድሕሪት ይመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣሰይ፣ ኣሰይ፣ ዚብሉኒ ነዊሮም ንድሕሪት ይመለሱ።