Psalms 75:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቀርኒኻ ልዕል ኣይትብል፤ ብተሪር ክሳድ ኣይትዛረብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልበ ሰነ​ፎች ሁሉ ደነ​ገጡ፥ ሕል​ምን አለሙ፥ ያገ​ኙት ግን የለም፤ ሰው ሁሉ ለእጁ ባለ​ጠ​ግ​ነት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቀንዳችሁን እስከ ላይ አታንሡ፥ በእግዚአብሔርም ላይ ዓመፅን አትናገሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትምክህተኞችን፦ “አትኩሩ፥ ክፉዎችንም፦ ቀንዳችሁን አታንሡ ፥” አልኋቸው
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ ካጭያ ቂስ በሶፕተ፤ ዛቱሪደ ሃሳዮፕተ ያጋይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte kac'iyaa d'ok'k'issi bessoppite; zaatturiide haasayoppite yaagay» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ne kace otoron dhoqqu dhoqqu histtofa; ne qoodhe qaaththa haasayoppa› gays» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔ ካጬ ኦቶሮን ቁ ቁ ሂስቶፋ፤ ኔ ቆ ቃ ሃሳዮፓ› ጋይስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
‘ህንተ ካጭያ ሳሎ ደንፍተ፤ ቆ ቃድ ሃሳዮፕተ’ ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
‘Hinte kaciya salo denthofite; qoodhe qaathidi haasayopite’ ” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቀንድህን ወደ ሰማይ አታንሣ፤ ዐንገትህንም መዝዘህ አትናገር።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር ላይ ራስህን ከፍ ከፍ አታድርግ፤ ወይም በትዕቢት አትናገር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቀርንኹም ክሳዕ ላዕሊ ኣይተልዕሉ፤ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄርውን ዓመፅ ኣይትናገሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ቀርንኹም ንላዕሊ ኣይተልዕሉ፣ ክሳድኩም ኣትሪርኩም ኣይትዛረቡ።