Psalms 77:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንህዝብኻ ደቂ ያእቆብን ዮሴፍን ብቕልጽምካ ኣድሒንካዮም። ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዓለቱን በምድረ በዳ ሰነጠቀ፤ ከብዙ ጥልቅ እንደሚገኝ ያህል አጠጣቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የያዕቆብንና የዮሴፍን ልጆች፥ ሕዝብህን በክንድህ አዳንሃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተኣምራትን የምታደርግ አምላክ አንተ ነህ። ለሕዝብህ ኃይልህን አስታወቅሃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ነ አሳ፥ ያቆባነ ዮሴፎ ዘረቱዋ፥ ነ ቀስያን ዎዛዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ne asaa, Yaak'oobanne Yooseefo zeretsatuwaa, ne k'esiyaan wozaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yaaqoobenne Yooseefe zereth gidida ne dereta neni ne wolqqan wozzadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያቆቤኔ ዮሴፌ ዜሬ ጊዲዳ ኔ ዴሬታ ኔኒ ኔ ዎልቃን ዎዛዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ አሳ፥ ያይቆባነ ዮሰፋ ኮቻ ነ ቀስያን ዎዛዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne asaa, Yayqoobanne Yoosefa kochaa ne qesiyan wozadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የያዕቆብንና የዮሴፍን ልጆች፣ ሕዝብህን በክንድህ ተቤዠሃቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኀይልህ የያዕቆብና የዮሴፍ ዘሮች የሆኑትን ሕዝብህን ተቤዥተሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንደቂ ያእቆብን ዮሴፍን ህዝብኻ፥ ብቕልፅምካ ተቤዘኻዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንህዝብኻ፡ ንውሉድ ያእቆብን ዮሴፍን፡ ብቕልጽምካ ተበጆኻዮ።ሴላ።