Psalms 77:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ምሕረት ምግባር ረሲዑ ድዩ፧ ምሕረቱ ብሕርቃን ድዩ ዓጽይዎ? ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኤፍሬም ልጆች ቀስታቸውን ገትረው ይወጉ ነበር። በሰልፍ ቀን ወደ ኋላ ተመለሱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርስ ሞገሱን ረሳን? በቍጣውስ ምሕረቱን ዘጋውን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለዘለዓለምስ ርኅራኄው ተቈረጠችን? የሰጠውስ ቃል ኪዳን ለዘመናት አልቆአልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ማርያዋ ዶጌዴ? ባረ ቃረታካ ሀንቁዋን ላሜዴ?” ያጋደ ኦቻይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay maariyaawaa dogeeddee? Bare k'aretaakka hank'k'uwaan laammeedee?» yaagaade oochchay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi ba maarizayssa aggidee? Hanqon ba qadheta aggidee?» ga oychchays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ባ ማሪዛይሳ ኣጊዴ? ሃንቆን ባ ቃታ ኣጊዴ?» ጋ ኦይቻይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ባ ማሮታ ዶግደዬ? ባ ቃያ ሀንቆን ላምደዬ?” ያጋዳ ኦይቻስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay ba maarota dogideyee? Ba qadhiya hanqon laammideyee?” yaagada oychas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ቸርነቱን ዘነጋ? ወይስ ከቍጣው የተነሣ ርኅራኄውን ነፈገ?”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ምሕረት ማድረጉን ረስቶአልን? ቊጣውስ ርኅራኄውን ገታውን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንይቕረታኡዶ ረሲዕዎ እዩ? ንምሕረቱኸ ብቝጥዓኡዶ ዓፅይዎ እዩ?
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽሲ ሳህሉዶ ረሲዕዎ? ንምሕረቱስ ብዂራዶ ዐጽይዎ እዩ?ሴላ።