Psalms 78:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብእግዚኣብሄር ተስፋ ኪገብሩን ግብሪ ኣምላኽ ከይርስዑን፡ ትእዛዛቱ ግና ኪሕልዉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያዕቆብን በልተውታልና፥ ስፍራውንም ባድማ አድርገዋልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ሄ ናናቱ ጾሳን አማነታናዳን፤ እ ኦዳባካ ዶገናዳንነ አ አዛዙዋ ናጋናዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, he naanatuu S'oossan amanetanaadan; I ootseeddabaakka dogennaaddaaninne Aa azazuwaa naaganaadaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He naytikka Xoossan ammanettana; izi ooththida oosokka dogettenna; iza azazotakka istti naagana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ናይቲካ ጾሳን ኣማኔታና፤ ኢዚ ኦዳ ኦሶካ ዶጌቴና፤ ኢዛ ኣዛዞታካ ኢስቲ ናጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ኤንቲ ፆሳን አማነተና፤ እ ኦዳባ ባሎኮና፤ እያ ኪታ ናጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode enti Xoossan ammanetena; I oothidaba balokona; iya kiitaa naagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም በእግዚአብሔር ይታመናሉ፤ የእርሱንም ሥራ አይረሱም፤ ትእዛዞቹንም ይጠብቃሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት እነርሱም በእግዚአብሔር ላይ ይታመናሉ፤ ትእዛዞቹንም ዘወትር ይፈጽማሉ እንጂ ያደረገውን ሁሉ አይረሱም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ከዓ ተስፋኦም ኣብ እግዚኣብሄር ክገብሩ፥ ነቲ ናይ እግዚኣብሄር ተግባር ከይርስዑ፥ ትእዛዛቱውን ምእንቲ ኽሕልዉ እዩ።