Psalms 78:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ዕጡቓትን ቀስቲ ዝሓዙን ደቂ ኤፍሬም፡ ብመዓልቲ ውግእ ንድሕሪት ተመልሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላካችንና መድኀኒታችን ሆይ፥ ርዳን፥ ስለ ስምህ ክብር አቤቱ፥ ታደገን፥ ስለ ስምህም ኀጢአታችንን አስተስርይልን።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኤፍሬም ልጆች ለሰልፍ ታጥቀው ቀስትንም ገትረው በሰልፍ ቀን ወደ ኋላ ተመለሱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኤፍሬም ልጆች ለውጊያ ታጥቀው ቀስትንም ገትረው በጦርነት ቀን ወደ ኋላ ተመለሱ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤፍሬማ አሳቱ፥ ኦላዉ፥ ዎንዳፍያና ፖ ጊግሲደ፥ ኦላ ጋላስ ጉየ ስሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Efireema asatuu, olaw, wonddaafiyaanna pootsaa giigissiide, olaa gallassi guyye simmeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Efreeme nayti olas wondafenne yiish giigsi kezida; gido attiin ola gallas guye simmida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤፍሬሜ ናይቲ ኦላስ ዎንዳፌኔ ዪሽ ጊግሲ ኬዚዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኦላ ጋላስ ጉዬ ሲሚዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤፍሬማ አሳይ ዶንገ ዳንጭኮካ፥ ኦላ ጋላስ ጉየ ስምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Efreema asay donge dancikoka, ola gallas guye simmidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የኤፍሬም ልጆች የታጠቁ ቀስተኞች ቢሆኑም፣ በጦርነት ቀን ወደ ኋላ ተመለሱ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኤፍሬም ልጆች ቀስትና ፍላጻ ይዘው ሳለ በጦርነት ቀን ሸሹ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ቀስትን ፍላፃን ዝተዓጥቁ ደቂ ኤፍሬም፥ ብመዓልቲ ውግእ ንድሕሪት ተመለሱ።
Amharic Tigrinya 2011
ውሉድ ኤፍሬም፡ ተዋጋእትን ወርወርትን፡ ብመዓልቲ ውግእ ንድሕሪት ተመልሱ።