Psalms 79:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ትንፋስ እቲ እሱር ኣብ ቅድሜኹም ይውጻእ፤ ነቶም ክሞቱ ዝተመደቡ ከም ዕብየት ሓይልኻ ዕቅቦም፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ቅርንጫፎችዋንም እስከ ባሕር፥ ቡቃያዋንም እስከ ወንዙ ዘረጋች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፤ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስረኞች ጩኸት ወደ ፊትህ ይግባ፥ እንደ ክንድህም ታላቅነት ሊገደሉ የተፈረደባቸውን አድን።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃሸቴዳ አሳቱዋ ኦሊ ነ ስን ጋኮ። ሀይቆ ፕርደቴዳዋንታ ነ ዎልቃ ግታተዳን አሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ashetteedda asatuwaa oolii ne sintsa gakko. Hayk'oo pirddetteeddawantta ne wolk'k'aa gitatetsaadan ashsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasho asata ooley ne sinth gakko; Hayqos pirdettidayta ne mino qesen ashsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሾ ኣሳታ ኦሌይ ኔ ሲን ጋኮ፤ ሃይቆስ ፒርዴቲዳይታ ኔ ሚኖ ቄሴን ኣሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃሾ አሳ ኦለይ ነ ስን ጋኮ፤ ሀይቆ ፕርደትዳይሳታ ነ ዎልቃ ግታተን አሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qasho asaa ooley ne sinthe gako; hayqo pirdetidaysata ne wolqaa gitatethan ashsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስረኞች ሰቈቃ በፊትህ ይድረስ፤ በክንድህም ብርታት፣ ሞት የተፈረደባቸውን አድን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስረኞች መቃተት ወደ አንተ እንዲደርስ አድርግ፤ ሞት የተፈረደባቸውንም በታላቁ ኀይልህ አድናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ገዓር እቶም እሱራት ናብ ቅድሜኻ ይብፃሕ፤ ነቶም ንሞት ዝተፈርዱ፥ በቲ ዓብዪ ሓይልኻ ኣድሕኖም።
Amharic Tigrinya 2011
ምንኣኽ እቶም እሱራት ናብ ቅድሜኻ ይምጻእ፡ ነቶም ንሞት እተመደቡ ብስልጣን ቅልጽምካ ኣድሕኖም።