Psalms 84:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሓይሉ ኣባኻትኩም ዘሎ ሰብ ብጹእ እዩ። ኣብ ልቦም መገድታቶም ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለዘለዓለም አትቈጣን፥ ቍጣህንም ለልጅ ልጅ አታስረዝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቤቱ፥ እርዳታው ከአንተ ዘንድ የሆነለት፥ በልቡም የላይኛውን መንገድ የሚያስብ ሰው ምስጉን ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቤትህ የሚኖሩ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው፥ ለዓለምና ለዘለዓለምም ያመሰግኑሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎልቃ ኔፐ ደምያዋንቱ፥ ባረንቱ ዎዛናን ጽዮነ አፍያ ኦግያ ባናዉ አሞትያዋንቱ አንጀቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Wolk'k'aa neeppe demmiyaawanttu, barenttu wozanaan S'iyoone afiyaa ogiyaa baanaw amottiyaawanttu anjjetteedawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Banttas nena wolqqa ooththizayti, Xiyoone oge ba wozinan amottizayti anjjettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባንታስ ኔና ዎልቃ ኦዛይቲ፥ ጺዮኔ ኦጌ ባ ዎዚናን ኣሞቲዛይቲ ኣንጄቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነና ባንታ ምኖተ ኦይሳት፥ ባንታ ዎዛና ፅዮነ ኦግያ ቦላ፥ ዎይሳት አንጀትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nena banta minotethi ootheysati, banta wozanaa Xiyoone ogiya bolla, wotheysati anjetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንተን ብርታታቸው ያደረጉ፣ በልባቸው የጽዮንን መንገድ የሚያስቡ ቡሩካን ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወደ ጽዮን ተራራ መንፈሳዊ ጒዞ ለማድረግ የሚፈልጉና የአንተን ርዳታ የሚያገኙ እንዴት የተባረኩ ናቸው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኦ ጐይታ ሓገዙ ኻባኻ ዝኾነ፥ ብልቡውን ላዕለዋይ መንገዲ ዝሓስብ ብፁእ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ሓይሎም ብኣኻ ዝዀነ፡ ብልቦም ንመገድኻ ዚሐስቡ ሰባት ብጹኣን እዮም።