Psalms 87:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ጽዮን ከኣ፡ እዚን እቲ ሰብኣይን ኣባኣ ተወሊዶም፡ እቲ ልዑል ድማ ባዕሉ ኬጽንዓ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ ተገ​ደ​ሉና በመ​ቃ​ብር ውስጥ እንደ ተጣሉ፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለም እን​ደ​ማ​ታ​ስ​ባ​ቸው በሙ​ታን መካ​ከል የተ​ጣ​ልሁ ሆንሁ፤ እነ​ርሱ ከእ​ጅህ ርቀ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው እናታችን ጽዮን ይላል፥ በውስጥዋም ሰው ተወለደ፤ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለ ጽዮን ሰው እንዲህ ይላል፥ “ሰው ሁሉ በውስጥዋ ተወለደ ”፥ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ፥ “ካዉተ ኡባይ ጽዮነን የለቴዳዋ” ያጋና። ኡባፐ ቂያ ጾሳይ እዞ ምንሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay, «Kawutetsaa ubbay S'iyoonen yeletteeddawaa» yaagana. Ubbaappe D'ok'k'iyaa S'oossay izo minisana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xiyoone gishshas, «Ubbaa asay izin yelettides; Ubbaafe Dhoqqa Xoossi izo minththi essana» geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጺዮኔ ጊሻስ፥ «ኡባ ኣሳይ ኢዚን ዬሌቲዴስ፤ ኡባፌ ቃ ጾሲ ኢዞ ሚን ኤሳና» ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ፅዮነስ፥ “ያ ደረይ ሀ ደረይ ፅዮነን የለትስ፤ ኡባፈ ቃ ፆሳይ እዮ ምንና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay Xiyoones, “Ya derey ha derey Xiyoonen yeletis; Ubbaafe Dhoqa Xoossay iyo minthana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በርግጥም ስለ ጽዮን፣ “ይህም ያም ሰው በእርሷ ውስጥ ተወለዱ፤ ልዑልም ራሱ ያጸናታል” ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ልዑል እግዚአብሔር ራሱ ስለሚመሠርታት ስለ ጽዮን፦ “ይህም ሕዝብ፥ ያም ሕዝብ በእርስዋ ውስጥ ተወልደዋል” ይባላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰብ እኖና ፅዮን ይብል፤ ኣብ ውሽጣውን ሰብ ተወለደ፤ እቲ ልዑልውን ባዕሉ መስረታ።
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ ጽዮን ድማ፡ እዝን እትን ኣብኣ ተወሊዶም፡ ኪበሀል እዩ፡ እቲ ልዑልውን ባዕሉ ኼጽንዓ እዩ።