Psalms 96:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ኣማልኽቲ ኣህዛብ ጣኦት እዮም፣ እግዚኣብሄር ግና ንሰማያት ገበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተራ​ሮ​ችም ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የተ​ነሣ እንደ ሰም ቀለጡ፥ ምድር ሁሉ ከአ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት የተ​ነሣ ቀለ​ጠች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአሕዛብ አማልክት ሁሉ አጋንንት ናቸውና፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአሕዛብ አማልክት ሁሉ ጣዖቶች ናቸውና፥ ጌታ ግን ሰማያትን ሠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀራ አሳ ጾሳቱ ኡባይ ኤቃቱዋ፤ ሽን መና ጎዳይ ሳሎቱዋ መዳ ጾሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hara asaa s'oossatuu ubbay eek'atuwaa; shin Med'inaa Goday salotuwaa med'd'eedda S'oossaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dere asay goynniza xoossati ubbay eeqa xoossata; gido attiin GODAY salota medhdhida Xoossa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬ ኣሳይ ጎይኒዛ ጾሳቲ ኡባይ ኤቃ ጾሳታ፤ ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ሳሎታ ሜዳ ጾሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀራ ካዎተታ ፆሳት ኡባይ ኤቃታ፤ ሽን ጎዳይ ሳሎታ መዳ ፆሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hara kawotethata xoossati ubbay eeqata; shin Goday salota medhida Xoossaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሕዝብ አማልክት ሁሉ ጣዖታት ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን ሠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሌሎች ሕዝቦች የሚሰግዱላቸው አማልክት ጣዖቶች ናቸው፤ እግዚአብሔር ግን ሰማያትን የፈጠረ አምላክ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ኣማልኽቲ ኣህዛብ፥ ኣጋንንቲ እዮም፤ እግዚኣብሄር ግና ንሰማያት ፈጠረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሎም ኣማልኽቲ ኣህዛብ ከንቱ እዮም፡ እግዚኣብሄር ግና ሰማያት ገበረ።