Psalms 98:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር፡ ንጉስ፡ መለኸትን ብኮርኔትን ኣውያት ኣውጽኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሙሴና አሮን በክህነታቸው ቅዱሳን ናቸውና ሳሙኤልም ስሙን ከሚጠሩት ጋራ፤ እግዚአብሔርን ጠሩት፥ እርሱም መለሰላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዋሽንትና በመለከት ድምፅ በንጉሥ በእግዚአብሔር ፊት እልል በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዋሽንትና በመለከት ድምፅ በንጉሡ በጌታ ፊት እልል በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጹሩምባነ ሎኩዋ ፑኒደ፥ ናሸቻን መና ጎዳ ኑ ካትያ ስንን ሆምቦጭተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'urumbbaanne lookkuwaa punniidde, nashshechchan Med'inaa Godaa nu kaatiyaa sintsan hombboc'ite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dinkenne zaye punnishe nu kawaa GODAA sinththan ufayssan ililite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዲንኬኔ ዛዬ ፑኒሼ ኑ ካዋ ጎዳ ሲንን ኡፋይሳን ኢሊሊቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሱሱልኤነ ሞይዘ ፑንሸ፥ ኡፋይሳን ጎዳ ኑ ካዋ ስንን የፅተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Suusul7enne moyze punnishe, ufaysan Godaa nu kawa sinthan yexite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በእንቢልታና በመለከት ድምፅ፣ በንጉሡ በእግዚአብሔር ፊት እልል በሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለንጉሣችን ለእግዚአብሔር አስደሳች የጥሩንባና የቀንደ መለከት ድምፅ አሰሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብእምብልታን ብድምፂ መለኸትን፥ ኣብ ቅድሚ እቲ ንጉስ እግዚኣብሄር ዕልል በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቅድሚ ንጉስ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብእምብልታን ቃና መለኸትን እልል በሉ።