Ruth 1:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብታ ሃገር ጥሜት ከም ዘሎ ደያኑ ኣብ ዝወሰኑሉ መዓልትታት ድማ ኰነ። ሓደ ሰብኣይ ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ ድማ ምስ ሰበይቱን ክልተ ደቁን ከም ጓና ኣብ ምድሪ ሞኣብ ኪሰደዱ ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፥ መሳፍንት ይፈርዱ በነበረ ጊዜ በአገሩ ላይ ራብ ሆነ። አንድ ሰውም ከሚስቱና ከሁለቱ ልጆቹ ጋር በሞዓብ ምድር ሊቀመጥ ከቤተ ልሔም ይሁዳ ተነሥቶ ሄደ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ መሳፍንት ይፈርዱ በነበረ ጊዜ በአገሩ ላይ ራብ ሆነ። አንድ ሰውም ከሚስቱና ከሁለቱ ልጆቹ ጋር በሞዓብ ምድር ሊቀመጥ ከቤተ ልሔም ይሁዳ ተነሥቶ ሄደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
መሳፍንት ይፈርዱ በነበረበት ዘመን በአገሩ ላይ ረሀብ ሆነ። አንድ ሰውም ከሚስቱና ከሁለቱ ልጆቹ ጋር በሞዓብ ምድር ለመቀመጥ ከቤተልሔም ይሁዳ ተነሥቶ ሄደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ጋደ ዳናቱ ሞድያ ዎደ፥ ሄ ጋድያን ኮሻይ ደንዴዳ። እት ብታንያ ባረ ማቻትናነ ባረ ላኡ ናናነ ይሁዳ ጋድያን ቤተሌመ ካታማፐ ደንዲደ፥ ሞኣበ ጋድያ በቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa gade daannatu mooddiyaa wode, he gadiyaan koshay denddeedda. Itti bitaniyaa bare machchattinanne bare laa"u naanaanne Yihudaa gadiyaan Beeteleeme katamaappe denddiide, Moo'aabe gadiyaa betteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele biittaa daannati haariza wode he biittan koshay dendides. Histtiin issaadey ba machchonne nam7u attuma nayta ekkidi Yuhuda deren diza Beeteliheeme katamappe dendidi Mo7aabe biitta bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ቢታ ዳናቲ ሃሪዛ ዎዴ ሄ ቢታን ኮሻይ ዴንዲዴስ። ሂስቲን ኢሳዴይ ባ ማቾኔ ናምኡ ኣቱማ ናይታ ኤኪዲ ዩሁዳ ዴሬን ዲዛ ቤቴሊሄሜ ካታማፔ ዴንዲዲ ሞኣቤ ቢታ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ቢታ ዳይናት አይስያ ዎደ ሄ ቢታን ኮሽ ከይስ። እስ አደይ ባ ማቸራነ ባ ናምኡ አደ ናይታራ ይሁዳ ቢታን ቤተለመ ካታማፐ ደንድድ ሞአበ ቢታ ጉ ዎደ ያን ዳናዉ በትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele biitta daynnati aysiya wode he biittan koshi keyis. Issi addey ba macheranne ba nam7u adde naytara Yihuda biittan Beeteleme katamape dendidi Moo7abe biitta guutha wode yan daanaw betis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መሳፍንት በሚገዙበት ዘመን፣ በምድሪቱ ላይ ራብ ሆነ፤ አንድ ሰው በይሁዳ ከምትገኘው ከቤተ ልሔም ሚስቱንና ሁለቱን ወንዶች ልጆቹን ይዞ፣ ለተወሰነ ጊዜ ለመኖር ወደ ሞዓብ አገር ሄደ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእስራኤል አገር መሳፍንት ይገዙ በነበረበት ዘመን በሀገሩ ላይ ረሀብ ሆነ፤ ከዚህም የተነሣ በይሁዳ ክፍለ ሀገር ከቤተልሔም አንድ ሰው ከሚስቱና ከሁለት ወንዶች ልጆቹ ጋር ለመኖር ወደ ሞአብ አገር ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ መሳፍንቲ ዝገዝኡሉ ዝነበረ ዘመን፥ ኣብታ ሃገር ጥሜት ኮነ። ሓደ ሰብኣይ ከዓ ምስ ሰበይቱን ምስ ክልተ ደቁን ካብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ናብ ምድሪ ሞኣብ ክቕመጥ ከደ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ድማ፡ ብተኢ መሳፍንቲ ዚገዝእሉ ዝነበሩ ዘበን፡ ኣብታ ሃገር ጥሜት ኮነ። ሓደ ሰብኣይ ምስ ሰበቱን ክልተ ደቁን ካብ ቤትልሄም ይሁዳ ኣብ ምድሪ ሞኣብ ኪቅመጥ ከደ።