Ruth 1:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኽሳዕ ዚዓብዩ ምሰሎምዶ ምጸናሕካሎም፧ ሰብኡት እንተዝህልዎም ምተሓጐስካ? ኣይፋልን ኣዋልደይ፤ ኢድ እግዚኣብሄር ኣንጻረይ ምውጽኣ ምእንታኻ ኣዝዩ የሕዝነኒ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነርሱ እስኪያድጉ ድረስ ትቆያላችሁን? ስለ እነርሱስ ባል ማግባት ትተዋላችሁን? ልጆቼ ሆይ፥ እንዲህ አይደለም፣ የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ወጥቶአልና ከእናንተ የተነሣ እጅግ ተመርሬአለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱ እስኪያድጉ ድረስ ትቆያላችሁን? ስለ እነርሱስ ባል ማግባት ትተዋላችሁን? ልጆቼ ሆይ፥ እንዲህ አይደለም፤ የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ወጥቶአልና ከእናንተ የተነሣ እጅግ ተመርሬአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱ እስኪያድጉ እስኪደርሱ መጠበቅ ትችላላችሁን? በእነርሱስ ምክንያት ባል ሳታገቡ ትቆያላችሁን? ልጆቼ ሆይ፥ እንዲህስ አይሆንም፥ እኔን ጌታ ተቈጥቶኛል፤ በእናንተም ላይ በደረሰው ነገር በጣም አዝኜአለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋንቱ ድጭ ጋካናዉ ናጋኒቴየ? ኡንቱንቱ ድራዉ ጊደ፥ አስና ገለናን አት አጋንቴየ? ታ ናቶ፥ ሄዌ ሀነናዋ ግድያዋ ህንተንቱ ኤሪታ። መና ጎዳይ ታና መቶዳዋ ድራዉ፥ ህንተንታ ጋኬዳባይ ታና ሎይ ሴሌ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
hewanttu dic'c'i gakkanaw naaganiteyee? Unttunttu diraw giidde, asinaa gelennaan atti agganiteeyye? Ta naatto, hewe hanennawaa gidiyaawaa hinttenttu eriita. Med'inaa Goday taanna metootseeddawaa diraw, hinttentta gakkeeddabay taanna loytsi seellee» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
istti dicci gakkanaashe intte istta naaganee? Istta naagishe intte azina gelontta gam7anee? Ta naytoo, hessi hanenna; GODAA kushey ta bolla dendida gishshas hayssi ha yo7oy inttefe bollara taas camo» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ዲጪ ጋካናሼ ኢንቴ ኢስታ ናጋኔ? ኢስታ ናጊሼ ኢንቴ ኣዚና ጌሎንታ ጋምኣኔ? ታ ናይቶ፥ ሄሲ ሃኔና፤ ጎዳ ኩሼይ ታ ቦላ ዴንዲዳ ጊሻስ ሃይሲ ሃ ዮኦይ ኢንቴፌ ቦላራ ታስ ጫሞ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳት ድጭድ ጋካና ጋሶ ኤንታና ናጋነዬ? ኤንታ ግሾ ግድ አዝና ገሎና አታናዬ? ታ ናይቶ፥ ሄስ ሀኖናባ ግደይሳ ህንተ ኤሬታ። ጎዳይ ታና ኡንኤዳ ግሾ ህንተፈ ታ አ ጫመታስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
hessati diccidi gakanaa gaso entana naaganeyee? Enta gisho gidi azina gelonna attanayee? Ta nayto, hessi hanonnaba gideysa hinte ereeta. Goday tana un7ethida gisho hintefe ta aadho cametas” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስኪያድጉ ድረስ ትጠብቃላችሁን? እነርሱን በመጠበቅ እስከዚያ ሳታገቡ ትቈያላችሁን? ልጆቼ ሆይ፤ እንዲህ አይሆንም፤ ሁኔታው ከእናንተ ይልቅ ለእኔ እጅግ መራራ ነው፤ የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ላይ ተነሥቷልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እነርሱ ለአካለ መጠን እስኪደርሱ መጠበቅ ትችላላችሁን? በዚህስ ምክንያት ሌሎች ባሎች ሳታገቡ ትቀራላችሁን? ልጆቼ ሆይ! ይህ የማይሆን ነው፤ እኔን እግዚአብሔር ተቈጥቶኛል፤ በእናንተም ላይ በደረሰው ነገር በጣም አዝኜአለሁ” አለቻቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ክሳዕ ዝዓብዩዶ ኽትፀንሓ ኢኽን? ምእንቲ እዙይከ እንተይተመርዖኽንዶ ኽትነብራ ኢኽን? ኣይፋልክንን፤ ደቀይ፥ ኢድ እግዚኣብሄር ቀፂዑኒ ኣሎ እሞ፥ ካብ ንኣኻትክንስ ንኣይ ኣዐርዩ ይመርር” በለተን።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ክሳዕ ዚዐብዩዶ ኽትጸንሓ ኢኽን፡ ምእንቲ እዚኸ ሰብኣይ ከይተአቶኽንዶ ኽትነብራ ኢኽን፡ ኣይፋልክን ደቀየ፡ ኢድ እግዚኣብሄር ኣባይ መጺኣ እያ እሞ፡ ካብ ንኣኻትክንሲ ኣዝዩ ንኣይ ይመርር በለተን።