Ruth 1:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እቲ ሰብኣይ ድማ ኤሊሜሌክ፡ ስም ሰበይቱ ናእሚ፡ ስም እቶም ክልተ ደቁ ማግሎንን ኪልዮንን፡ ኤፍራታውያን ካብ ቤተልሄም-ይሁዳ። ናብ ምድሪ ሞኣብ መጺኦም ድማ ኣብኣ ተቐመጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሰውዮውም ስም አቤሜሌክ፥ የሚስቱም ስም ኑኃሚን፥ የሁለቱም ልጆች ስም መሐሎንና ኬሌዎን ነበረ፥ የቤተ ልሔም ይሁዳም የኤፍራታ ሰዎች ነበሩ። ወደ ሞዓብም ምድር መጡ በዚያም ተቀመጡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሰውዮውም ስም አቤሜሌክ፥ የሚስቱም ስም ኑኃሚን፥ የሁለቱም ልጆች ስም መሐሎንና ኬሌዎን ነበረ፤ የቤተ ልሔም ይሁዳም የኤፍራታ ሰዎች ነበሩ። ወደ ሞዓብም ምድር መጡ በዚያም ተቀመጡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሰውዬው ስም ኤሊሜሌክ፥ የሚስቱም ስም ናዖሚ፥ የሁለቱም ልጆች ስም መሐሎንና ኬሌዎን ነበረ፥ እነርሱም የቤተልሔም ይሁዳም የኤፍራታ ሰዎች ነበሩ። ወደ ሞዓብም ምድር መጡ፥ በዚያም ተቀመጡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ብታንያ ሱንይ ኤልመሌካ፤ አ ማቻት ሱንይ ኑሃሞ፤ አ ላኡ ናና ሱንይ ማህሎናነ ኬልዎናነ። ኡንቱንቱ ይሁዳ ቤተሌመን ደእያ ኤፍራታ ያራ። ሄዋንቱ ሞኣበ ቢደ ያን ደኤድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He bitaniyaa suntsay Eelimeleeka; Aa machati suntsay Nuhaamo; Aa laa"u naanaa suntsay Mahiloonanne Keeliwoonanne. Unttunttu Yihudaa Beeteleemen de'iyaa Efiraataa yara. Hewanttu Moo'aabe biide yan de'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He addeza sunththi Abimelekke; machchey sunththi Nuhaamo; nam7u nayta sunththi Mahaloonenne Keloone geetettees. Istti Yuhuda biittan Beeteliheeme kataman Efraata dere as gidishe Mo7aabe dere biidi heen de7ida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኣዴዛ ሱን ኣቢሜሌኬ፤ ማቼይ ሱን ኑሃሞ፤ ናምኡ ናይታ ሱን ማሃሎኔኔ ኬሎኔ ጌቴቴስ። ኢስቲ ዩሁዳ ቢታን ቤቴሊሄሜ ካታማን ኤፍራታ ዴሬ ኣስ ጊዲሼ ሞኣቤ ዴሬ ቢዲ ሄን ዴኢዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ አድያ ሱንይ አበመለከ፥ እያ ማቸ ሱንይ ኑሃሞ፥ እያ ናምኡ አደ ናይታ ሱንይ ማሀሎናነ ከለዎና። ኤንቲ ይሁዳ ቤተለመን ደእያ ኤፍራታ ያራ። ኤንቲ ሞአበ ብድ ያን ደእዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He addiya sunthay Abemeleke, iya mache sunthay Nuhaamo, iya nam7u adde nayta sunthay Mahaloonanne Kelewoona. Enti Yihuda Beetelemen de7iya Efraata yara. Enti Moo7abe bidi yan de7idosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሰውየው ስም አቤሜሌክ፣ የሚስቱ ኑኃሚን፣ የሁለቱም ወንዶች ልጆቹ ስም መሐሎንና ኬሌዎን ነበር። እነርሱም የይሁዳ ቤተ ልሔም ኤፍራታውያን ሲሆኑ፣ ወደ ሞዓብ አገር ሄደው በዚያ ኖሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰውዬው ስም ኤቤሜሌክ፥ የሚስቱ ስም ናዖሚ፥ የሁለቱ ልጆች ስም ማሕሎንና ኬሌዎን ይባል ነበር፤ በትውልዱ ኤፍራታዊ ሆኖ በቤተልሔም ከተማ የሚኖር ነበር፤ እርሱም ከቤተሰቡ ጋር ወደ ሞአብ አገር ሄዶ ኖረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስም እቲ ሰብኣይ ኣቤሜሌክ፥ ስም ሰበይቱ ኸዓ ኑሓሚን፥ ስም ክልቲኦም ደቁውን መሓሎን ኬሌዎንን ይብሃሉ ነበሩ። ንሳቶም ኣብ ቤተ ልሔም ናይ ይሁዳ ዝቕመጡ ኤፍራታውያን ነበሩ። ናብ ምድሪ ሞኣብ ከይዶም ከዓ ኣብኣ ተቐመጡ።
Amharic Tigrinya 2011
ስም እቲ ሰብኣይ እቲ ኤሊሜሌክ፡ ስም ሰበይቱ ኸአ ናእሚ፡ ስም ክልቲኦም ደቁውን ማሕሎንን ኪልዮንን ይበሀሉ፡ ኢፍራታውያን ካብ ቤትልሄም ይሁዳ ነበሩ። ናብ ምድሪ ሞኣብ መጺኦም ከአ ኣብኡ ተቐመጡ።