Ruth 1:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ናእሚ ነተን ክልተ መርዓታ፡ ነፍሲ ወከፈን ናብ ቤት ኣዲኣ ኪድ፡ ተመለሳ። እግዚኣብሄር ከምቲ ንሞትን ንኣይን ዝገበርካዮ ጽቡቕ የርእየካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኑኃሚንም ምራቶችዋን፦ ሂዱ፥ ወደ እናቶቻችሁም ቤት ተመለሱ፣ በእኔና በሞቱት እንዳደረጋችሁ፥ እግዚአብሔር ቸርነት ያድርግላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ኑኃሚንም ምራቶችዋን። ሂዱ፥ ወደ እናቶቻችሁም ቤት ተመለሱ፤ በእኔና በሞቱት እንዳደረጋችሁ፥ እግዚአብሔር ቸርነት ያድርግላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ናዖሚም ምራቶችዋን፦ “ሂዱ፥ ወደ እናቶቻችሁም ቤት ተመለሱ፥ ለእኔና ለሞቱት እንዳደረጋችሁት፥ ጌታም ቸርነት ያድርግላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑሃማ ባረ ናና ማቻቱዋ፥ “ስምተ፤ ህንተንቱ ኡባይካ ህንተንቱ አት ሶ አት ሶ ቢተ። ህንተንቱ ሀይቄዳዋንቶነ ታዉነ ኬከዳዋዳን፥ መና ጎዳይ ህንተንቶ ኬኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuhaama bare naanaa machatuwaa, «Simmite; hinttenttu ubbaykka hinttenttu aati soo aati soo biite. Hinttenttu hayk'k'eeddawanttoonne tawunne keekeddawaaddan, Med'inaa Goday hinttenttoo keeko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Nuhaama ba nayta machcheta nam7atas, «Intte wurikka intte aayikko aayikko simmite; hayqqida intte azinatassinne taas intte lo7o ooththidayssaththo GODAYKKA inttes izaththo ooththo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኑሃማ ባ ናይታ ማቼታ ናምኣታስ፥ «ኢንቴ ዉሪካ ኢንቴ ኣዪኮ ኣዪኮ ሲሚቴ፤ ሃይቂዳ ኢንቴ ኣዚናታሲኔ ታስ ኢንቴ ሎኦ ኦዳይሳ ጎዳይካ ኢንቴስ ኢዛ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑሃማ ባ ናይታ ማቸታኮ፥ “ህንተ ኡባትካ ህንተ አየ ሶ፥ አየ ሶ ስምተ። ህንተ ሀይቅዳይሳታስነ ታዉ ኬህዳይሳዳ ጎዳይ ህንተዉ ኬሆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuhaama ba nayta machetako, “Hinte ubbatika hinte aaye soo, aaye soo simmite. Hinte hayqidaysatasinne taw keehidaysada Goday hintew keeho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ኑኃሚን ሁለቱን ምራቶቿን እንዲህ አለቻቸው፤ “እያንዳንዳችሁ ወደ እናቶቻችሁ ቤት ተመለሱ፤ ለሞቱ ባሎቻችሁና ለእኔ በጎ ነገር እንዳደረጋችሁ፣ ለእናንተም እግዚአብሔር እንደዚሁ ያድርግላችሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ናዖሚ ምራቶችዋን እንዲህ አለቻቸው፤ “እንግዲህ ወደየቤታችሁ ተመለሱና ከእናቶቻችሁ ጋር ኑሩ፤ ለእኔና ለሟቾቹ ባሎቻችሁ መልካም ነገር እንዳደረጋችሁ፥ እንዲሁም እግዚአብሔር ለእናንተ መልካም ነገር ያድርግላችሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኑሓሚን ከዓ ንኽልቲአን ኣንስቲ ደቃ “ኪዳ፥ ነፍሲ ወከፍክን ነናብ ገዛ እኖታትክን ተመለሳ። ከምቲ ነቶም ምዉታትን ንኣይን ፅቡቕ ዝገበርክናኦ፥ እግዚኣብሄር ንኣኻትክንውን ፅቡቕ ይግበረልክን።
Amharic Tigrinya 2011
ናእሚ ኸአ ንኽልቲኤን ኣንስቲ ደቃ፡ ኪዳ፡ ነፍሲ ወከፍክን ነናብ ቤት ኣዴኽን ተመለሳ። ከምቲ ምስቶም ምውታትን ምሳይን ዝገብርክናኦ፡ እግዚኣብሄር ምሳኻትክን ምሕረት ይግበር።