Ruth 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ፡ ጐይታይ፡ ኣብ ኣዒንትኻ ሞገስ ክረክብ ፍቐደለይ፡ በለቶ። ኣነ ከም ሓንቲ ባሮትካ እኳ እንተ ዘይኰንኩ፡ ኣጸናንዕካኒ፡ ንገረድካውን ብሕያውነት ተዛሪብካያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም፦ ጌታዬ ሆይ፥ ከባሪያዎችህ እንደ አንዲቱ ሳልሆን አጽናንተኽኛልና፥ የባሪያህንም ልብ ደስ አሰኝተሃልና በዓይንህ ሞገስ ላግኝ አለችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። ጌታዬ ሆይ፥ ከባሪያዎችህ እንደ አንዲቱ ሳልሆን አጽናንተኸኛልና፥ የባሪያህንም ልብ ደስ አሰኝተሃልና በዓይንህ ሞገስ ላግኝ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም፦ “ጌታዬ ሆይ፥ ከአገልጋዮችህ እንደ አንዲቱ ሳልሆን አጽናንተኸኛልና፥ የባርያህንም ልብ ደስ አሰኝተሃልና በዓይንህ ሞገስ ላግኝ” አለችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡሩታ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ኔን ታዉ ዳርሳ ቃረታዳ፤ ታን ነ ቆማቱፐ እቱዋ ጋክከ፥ ሽን ታዉ ሎኦባ ሃሳያደ፥ ታና ምንዳ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Uruuta, «Ta godaw, neeni taw darssa k'arettaadda; taani ne k'oomatuppe ittuwaa gakkikke, shin taw lo"obaa haasayaade, taana mintsetsaadda» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Uruta, «Ta godoo, ta puulateththi ne sinththan gujetti gujetti bides; tani ne oosanchchatappe issiney mala gidikke shin ne taas lo7o haasayada tana keeha minththeththadasa» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡሩታ፥ «ታ ጎዶ፥ ታ ፑላቴ ኔ ሲንን ጉጄቲ ጉጄቲ ቢዴስ፤ ታኒ ኔ ኦሳንቻታፔ ኢሲኔይ ማላ ጊዲኬ ሺን ኔ ታስ ሎኦ ሃሳያዳ ታና ኬሃ ሚንዳሳ» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡሩታ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ኔኒ ታዉ ዳሮ ቃታዳሳ፤ ታኒ ነ አይለታፐ እስንዉካ ጋክከ፥ ሽን ታዉ ኬሀባ ሀሳያዳ፥ ታና ምንዳሳ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Uruuta, “Ta godaw, neeni taw daro qadhetadasa; taani ne aylletape issiniwuka gakike, shin taw keehaba hasayada, tana minthethadasa” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም መልሳ፣ “ጌታዬ ሆይ፤ ምንም እንኳ፣ ከሴት ሠራተኞችህ እንደ አንዲቱ መቈጠር የማይገባኝ ብሆንም፣ እንድጽናና አድርገኸኛል፤ እንዲሁም እኔን አገልጋይህን በመልካም ንግግር ደስ አሰኝተኸኛል፤ ስለዚህ ሞገስህ እንዳይለየኝ እለምንሃለሁ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሩትም “ጌታዬ ሆይ! ምንም እንኳ ከአገልጋዮችህ እንደ አንዲቱ ባልሆን እኔን አገልጋይህን በመልካም ቃላት አጽናንተኸኛል፤ ይህ በፊትህ ያገኘሁት ሞገስ እንዲቀጥል ፍቀድልኝ!” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ኸዓ “ጐይታይ፥ ከም ሓንቲ ኻብተን ግዙኣትካ እኳ ዘይኮንኩስ፥ ንግዝእትኻ ተዛሪብካ ኣፀናኒዕኻኒ ኢኻ እሞ፥ ንልቢ ግዝእትኻውን ኣሕጒስካ ኢኻሞ፥ ድሕሪ ሕዚ እውን ኣብ ቅድሜኻ ሞገስ እርከብ” በለት።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ኸአ፡ ጐይታየ፡ ከም ሓንቲ ኻብተን ግዙኣትካ እኳ ዘይኮንኩስ፡ ንልቢ ግዝእትኻ ተዛሪብካ ኣጸናኒካኒ ኢኻ እሞ። ኣብ ቅድሜኻስ ሞጎስ ኣርከብ በለት።