Ruth 2:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣብ መሮር ክሳዕ ምሸት ቀረመቶ፡ ነቲ ዝቐረመቶ ድማ ሓረደቶ፡ ኣስታት ሓደ ኤፋ ስገም ድማ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእርሻውም ውስጥ እስከ ማታ ድረስ ቃረመች፣ የቃረመችውንም ወቃችው፣ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ያህልም ገብስ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእርሻውም ውስጥ እስከ ማታ ድረስ ቃረመች፤ የቃረመችውንም ወቃችው፤ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ያህልም ገብስ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በእርሻውም ውስጥ እስከ ማታ ድረስ ቃረመች፥ የቃረመችውንም ወቃችው፥ ዐሥር ኪሎ ያህልም ገብስ ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋን ኡሩታ ኦማርስ ጋካናዉ ቆራዱ። ባረ ማጻ ፔሾዋ አ ቡክና፥ ታሙ ኪሎ ግራመ ባንጋ ግድያዋ ከሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewan Uruuta omarssi gakkanaw k'oraaddu. Bare mas'a peeshowaa Aa bukkina, tammu kiilo giraame bangga gidiyaawaa kesseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heen Uruta omars gakkanaas piixeza zam7iin tammu kilo gidanaazi kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄን ኡሩታ ኦማርስ ጋካናስ ፒጼዛ ዛምኢን ታሙ ኪሎ ጊዳናዚ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳን ኡሩታ ኦማርስ ጋካናዉ ቆራሱ። እያ ቆራ ፐእዳይሳ ቆፅን፥ ታሙ ክሎ ግራመ ባንጋ ግደይሳ ኤካሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessan Uruuta omarsi gakanaw qorasu. Iya qora pe7idaysa qoxin, tammu kilo giraame banga gideysa ekasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሩት እስኪመሽ ድረስ ከአዝመራው ላይ ቃረመች፤ ከዚያም የሰበሰበችውን ገብስ ወቃች፤ አንድ የኢፍ መስፈሪያም ያህል ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሩትም እስከ ምሽት ድረስ ከእርሻው እህል ስትቃርም ዋለች፤ ባሸችውም ጊዜ ዐሥር ኪሎ ያኽል ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብቲ ግራት ከዓ ኽሳዕ ምሸት እናቐረመት ወዓለት። ነቲ ዝቐረመቶ ድማ ዘበጠቶ፤ ዓሰርተ ኺሎ ግራም ስገም ከዓ ኾነ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብቲ ግራት ከአ ክሳዕ ምሸት ቀረመት። ነቲ ዝቐረመቶ ድማ ዘበጠቶ፡ ሓደ ኤፋ ዚአክል ስገም ድማ ኾነ።