Zechariah 1:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ መልኣኽ እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ ንየሩሳሌምን ነተን ኣብዘን ዓሰርተን ስሳን ዓመት እተቘጥዕካለን ከተማታት ይሁዳን ዘይትምሕረለን፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ፦ አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም መልአክ መልሶ። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ እነዚህ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታም መልአክ መልሶ፦ “አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ፥ ሰባ ዓመት የተቈጣሃቸውን የኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው?” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ኪታንቻይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘አቤት ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ፥ ኔን ሀንቀቶደፐ ላፑን ታሙ ላይ ግዴዳ ሀ የሩሳላመነ ይሁዳ ካታማቱዋ ማረናን አዉደ ጋካናዉ ጋምአይ?’ ያጌዳ።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa kiitanchchay hawaadan yaageedda; ‹Abeet Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw, neeni hank'k'ettoodeppe laappun tammu laytsaa gideedda ha Yerusaalamenne Yihudaa katamatuwaa maarennan awude gakkanaw gam"ay?› yaageedda.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAA kiitanchchay, «Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Laappun tammu layththatan ne istta bolla hanqettida Yerusalaamenne Yuhuda katamata ne ayide gakkanaas maarkkii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ኪታንቻይ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ላፑን ታሙ ላይታን ኔ ኢስታ ቦላ ሃንቄቲዳ ዬሩሳላሜኔ ዩሁዳ ካታማታ ኔ ኣዪዴ ጋካናስ ማርኪ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ኪታንቾይ፥ “አቤት ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ ኔኒ ሀንቀትን ሀእ ላፑን ታሙ ላይ ኩምስ፤ ያትን፥ ኔኒ የሩሳላመነ ይሁዳ ካታማታ ማሮና አዉደ ጋካናዉ ጋምአኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Godaa kiitanchoy, “Abeeti Ubbaafe Wolqaama Godaw, neeni hanqetin ha77i laapun tammu laythi kumis; yaatin, neeni Yerusalaamenne Yihuda katamata maaronna awude gakanaw gam7anee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም የእግዚአብሔር መልአክ፣ “ እግዚአብሔር ጸባኦት ሆይ፤ በእነዚህ ሰባ ዓመታት ውስጥ የተቈጣሃቸውን ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች የማትምራቸው እስከ መቼ ነው?” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መልአኩም “የሠራዊት አምላክ ሆይ! ኢየሩሳሌምንና የይሁዳን ከተሞች ሁሉ ከተቈጣህ እነሆ ሰባ ዓመቶች አለፉ፤ ምሕረት የማታደርግላቸው እስከ መቼ ነው?” ሲል ጠየቀ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር “ኦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ነዘን ሰብዓ ዓመት ዝተቘጣዕኻየን ኢየሩሳሌምን ከተማታት ይሁዳን፥ ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ዘይትምሕረን?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ እቲ መልኣኽ እግዚኣብሄር፡ ዎ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ነዘን በተን ሰብዓ ዓመት እተቖጣዕካየን ዮርሳሌምን ከተማታት ይሁዳን ክሳዕ መኣዝ ኢኻ ዘይትምሕረን፡ ኢሉ መለሰ።