Zechariah 1:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ እተዛረበኒ መልኣኽ፡ ጸውዕ እሞ በል፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ብዛዕባ ኢየሩሳሌምን ንጽዮንን ብዓቢ ቅንኢ እቐንእ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ፦ ስበክ እንዲህም በል፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ። ስበክ እንዲህም በል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ፥ ስበክ፦ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታናና ሃሳይያ ኪታንቻይ ታና፥ “ሀ ቃላ አዋያ፤ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን የሩሳላመዉነ ጽዮንዉ ዳሮ ምሸታይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taananna haasayiyaa kiitanchchay taana, «Ha k'aalaa awaaya; Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani Yerusaalamewunne S'iyooniw daro mishettay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka tanara haasayza kiitanchchazi, «Hayssa qaalaa yoota; Ubbaafe Wolqqama GODAY, ‹Tani Xiyoonessinne Yerusalaames keeha qadhettays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ታናራ ሃሳይዛ ኪታንቻዚ፥ «ሃይሳ ቃላ ዮታ፤ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ጺዮኔሲኔ ዬሩሳላሜስ ኬሃ ቃታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታራ ሃሳያ ኪታንቾይ ታኮ፥ “ሀ ቃላ አዋጃ! ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‘ታኒ የሩሳላመስነ ፅዮነስ ዳሮ ምሸታይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taara haasaya kiitanchoy taako, “Ha qaala awaaja! Ubbaafe Wolqaama Goday, ‘Taani Yerusalaamesinne Xiyoones daro mishetayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ፤ “ይህን ቃል ተናገር፤ እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘ስለ ጽዮንና ስለ ኢየሩሳሌም እጅግ ቀንቻለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም መልአኩ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር የሚለውን ቃል እንዲህ ብለህ ዐውጅ አለኝ፥ “እኔ ለተቀደሰችው ከተማዬ ለኢየሩሳሌም ታላቅ ፍቅርና ብርቱ ቅናት አለኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ምሳይ ዝዛረብ ዝነበረ መልኣኽ ከዓ ኸምዙይ በለኒ፦ ስበኽ፤ ከምዙይውን በል፦ “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ‘ኣነ ብኢየሩሳሌምን፥ ብፅዮንን ዓቢዪ ቕንኣት ቀኒአ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ምሳይ ዚዛረብ ዝነበረ መልኣኽ ከአ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊትሲ፡ ኣነ ንዮርሳሌምን ብጽዮንን ዓብዩ ቕንኣት ቀኒኤ አሎኹ፡ ቅሩብውን ኮርየ ነበርኩ፡ ንሳቶም ግና ንሕሰም ሐጊዞም እዮም እሞ ነቶም ሀዲኦም ዘለው ኣህዛብ ኣዝየ ኾርየሎም አሎኹ፡ ይብል አሎ፡ ኢልካ ኣውጅ በለኒ።