Zechariah 1:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብምሕረት ናብ የሩሳሌም ተመለስኩ፡ ቤተይ ኣብኣ ኽትህነጽ እያ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣብ ልዕሊ የሩሳሌም ድማ መስመር ኪዝርጋሕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፣ ቤቴ ይሠራባታል፣ በኢየሩሳሌምም ላይ ገመድ ይዘረጋበታል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ ይሠራባታል፤ በኢየሩሳሌምም ላይ ገመድ ይዘረጋበታል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ወደ ኢየሩሳሌም በምሕረት ተመልሻለሁ፤ ቤቴ መልሶ ይገነባባታል፤ በኢየሩሳሌምም ላይ መለኪያ ገመድ ይዘረጋበታል፥ ይላል የሠራዊት ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ፤ ታን የሩሳላመ ማሮታን ስማድ። ታ ጌሻ ጎሊ ያን ኬጸታና፤ የሩሳላመ ካታማይካ ዎዶሩዋን ልከታና። ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ’ ያጌ” ያጋደ አዋያ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, taani Med'inaa Goday hawaa oday; taani Yerusaalame maarotaan simmaad. Ta Geeshsha Gollii yan kees'ettana; Yerusaalame katamaykka wodoruwaan likkettana. Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday› yaagee» yaagaade awaaya.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Hessa gishshas Ubbaafe Wolqqama GODAY, ‹Tani ta maaroteth Yerusalaames immana; heenkka ta keeththay simmi ooraxidi keexettana; Yerusalaame katamayakka wodoron wadhettana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ሄሳ ጊሻስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ታ ማሮቴ ዬሩሳላሜስ ኢማና፤ ሄንካ ታ ኬይ ሲሚ ኦራጺዲ ኬጼታና፤ ዬሩሳላሜ ካታማያካ ዎዶሮን ዋታና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ታኒ የሩሳላመኮ ማሮታን ስማና፤ ታ ኬይ ዛሪድ ያን ኬፀታና፤ የሩሳላመ ካታማ ቦላ ዋ ዎዶሮ የጋና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, taani Yerusalaameko maarotan simmana; ta keethay zaaridi yan keexetana; Yerusalaame katama bolla wadha wodoro yeggana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በምሕረት ወደ ኢየሩሳሌም እመለሳለሁ፤ በዚያም ቤቴ እንደ ገና ይሠራል፤ መለኪያ ገመድም በኢየሩሳሌም ላይ ይዘረጋል’ ይላል እግዚአብሔር ጸባኦት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ለከተማይቱ ምሕረትን ለማሳየት ወደ ኢየሩሳሌም እመለሳለሁ ቤተ መቅደሴና ከተማይቱ እንደገና ታድሰው ይሠራሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ብምሕረት ናብ ኢየሩሳሌም ተመሊሰ ኣለኹ። ቤተይ ኣብኣ ኽስራሕ እዩ። ኢየሩሳሌም ከዓ ንኻልኣይ ጊዜ ኽትህነፅ እያ፤ ኣብ ኢየሩሳሌም ድማ መለክዒ ገመድ ክዝርጋሕ እዩ’ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኢልካ ስበኽ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኸአ እግዚኣብሄር፡ ኣነ ብምሕረት ናብ ዮርሳሌም እምለስ አሎኹ ይብል አሎ፡ ቤተይ ኣብኣ ኽትስራሕ እያ፡ ገመድ መለክዒ ኣብ ልዕሊ ዮርሳሌም ኪዝርጋሕ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።