Zechariah 1:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንደገና ጨድር፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል። ከተማታተይ ብብልጽግና ዝያዳ ክዝርግሓ እየን፤ እግዚኣብሄር ድማ ጌና ንጽዮን ከጸናንዓ፡ ንየሩሳሌም ድማ ክሓርያ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም እንዲህ ስትል ስበክ፦ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከተሞቼ ደግሞ በበጎ ነገር ይረካሉ፣ እግዚአብሔርም ደግሞ ጽዮንን ያጽናናል፥ ኢየሩሳሌምንም ደግሞ ይመርጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም እንዲህ ስትል ስበክ። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከተሞቼ ደግሞ በበጎ ነገር ይረካሉ፤ እግዚአብሔርም ደግሞ ጽዮንን ያጽናናል፥ ኢየሩሳሌምንም ደግሞ ይመርጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም እንዲህም ስትል ስበክ፦ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ከተሞቼ እንደገና በብልጽግና ይሞላሉ፤ ጌታም እንደገና ጽዮንን ያጽናናል፥ ኢየሩሳሌምንም ደግሞ ምርጫው ያደርጋታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ዛረደካ ሀዋዳን ያጋደ አዋያ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ታ ካታማቱዋ ዱረተይ ኩም ጎጋና ቃይ ታን መና ጎዳይ ጽዮነ ዛረደ ምንና፤ የሩሳላመካ ዛረደ ዶራና ያጌ’ ያጋደ አዋያ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Zaaretsaadekka hawaadan yaagaade awaaya; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ta katamatuwaa duretetsay kumi goggana k'ay taani Med'inaa Goday S'iyoone zaaretsaade mintsetsana; Yerusaalamekka zaaretsaade doorana yaagee› yaagaade awaaya» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Kaaleththidikka kiitanchchazi, ‹Ubbaafe Wolqqama GODAY ta katamati keehi duretana; GODAY Yerusalaame kase mala maaddananne ba katama histti doorana› » gi awajjite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ካሌዲካ ኪታንቻዚ፥ ‹ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ታ ካታማቲ ኬሂ ዱሬታና፤ ጎዳይ ዬሩሳላሜ ካሴ ማላ ማዳናኔ ባ ካታማ ሂስቲ ዶራና› » ጊ ኣዋጂቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጉጃዳ ሀይሳዳ ያጋዳ አዋጃ፦ “ታ ካታማታ ዱረተይ ኩምድ ፓላሀና፤ ታኒ ጎዳይ ፅዮነ ዛራ ምንና፤ የሩሳላመ ዛራ ዶራና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gujada haysada yaagada awaaja: “Ta katamata duretethay kumidi palahana; taani Goday Xiyoone zaara minthethana; Yerusalaame zaara doorana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ቀጥለህም እንዲህ እያልህ ስበክ፤ እግዚአብሔር ጸባኦት እንዲህ ይላል፤ ‘ከተሞቼ እንደ ገና ብልጽግና ይትረፈረፍባቸዋል፤ እግዚአብሔርም እንደ ገና ጽዮንን ያጽናናል፤ ኢየሩሳሌምንም ይመርጣል።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መልአኩም እንደገና “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከተሞቹ ተመልሰው እንደሚበለጽጉና ኢየሩሳሌምንም እንደ ጥንቱ እንደሚረዳ የራሱ ከተማም እንደሚያደርጋት ተናገር” አለኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ መልኣኽ ከዓ ቐፂሉ “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ‘ከተማታተይ ገና ሰናይ ብዝኾነ ዅሉ ኽረውያ እየን፤ እግዚኣብሄር ድማ ንኸተማ ፅዮን ገና ኸፀናንዓ እዩ፤ ንኢየሩሳሌምውን መሊሱ ኽሓርያ እዩ’ ይብል ኣሎ ኢልካውን ስበኽ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ከተማታተይ ገና ብሰናይ ኪረውያ እየን፡ እግዚኣብሄር ከኣ ንጽዮን ገና ኼጸናንዓ እዩ፡ ንዮርሳሌም ድማ ገና ኺሐርያ እዩ፡ ይብል አሎ፡ ኢልካውን አውጅ።